Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ግብረ ኃይሉ የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል በሰላም መጠናቀቁን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሐረርጌ ዞን ሜታ ወረዳ ዛሬ የተከበረው የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል በሰላም መጠናቀቁን አስታውቋል፡፡ በዓሉ በሰላም አንዲጠናቀቅ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱ የኃይማኖት አባቶች…

ርዕሰ መስተዳደር ኦርዲን በድሪ በጁገል ዓለም አቀፍ ቅርስ ውስጥ የሚካሄዱ የልማት ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የጁገል ዓለም አቀፍ ቅርስ የውስጥ ለውስጥ መንገዶች እንክብካቤና የልማት ስራዎች ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ወቅትም ርዕሰ መስተዳድሩ÷ በጁገል ዓለም አቀፍ ቅርስ ዙሪያና ውስጥ ለውስጥ…

አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ግምታዊ ዋጋው 15 ሚሊዮን ብር የሆነ የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ ኢንስቲትዩቱ የደህንነት መጠበቂያ ካሜራዎችና መለዋወጫዎችን ለክልሉ ፖሊስ አስረክቧል፡፡ ድጋፉ…

በክልሉ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚሰሩ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አቶ ሙስጠፌ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕብረተሰቡን ከተረጂነት በማላቀቅ የሥነ ምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ገለጹ፡፡ ግብርናውን ለማዘመን የተዘጋጀ የሽግግር እቅድ የትግበራ መርሐ ግብር በሶማሌ…

ፓስፖርትና ቪዛ ለውጭ ዜጎች በመስጠትና ግለሰቦችን ወደ ውጭ በመላክ ወንጀል የተከሰሱ 36 ተከሳሾች ጉዳያቸውን በማረሚያ ቤት ሆነው እንዲከታተሉ ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓስፖርትና ቪዛ ለውጭ ሀገር ዜጎች በመስጠትና ሰነድ አልባ ግለሰቦችን ወደ ውጭ በመላክ የሙስና ወንጀል የተከሰሱ 36 ተከሳሾች በማረሚያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ ትዕዛዝ ተሰጠ። ትዕዛዙን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1…

የሲቪክ ማህበራት ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት ተሳትፏቸውን እንደሚያጠናክሩ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ቁልፍ ሚና ለሚኖረው ሀገራዊ ምክክር ስኬታማነት የጀመሩትን ተሳትፎ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሲቪክ ማሕበራት አስታወቁ። ሀገራዊ ምክክሩ ሲንከባለሉ የቆዩ የግጭት መንስኤዎችና ልዩነቶች ላይ መግባባት ለመፍጠር…

በቁልቢና በሀዋሳ የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግስ በዓል በድምቀት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀዋሳና በቁልቢ የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግስ በዓል ብዛት ያላቸው የእምነቱ ተከታዮች፣ ቱሪስቶችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በድምቀት እየተከበረ ነው። በየዓመቱ ታህሳስ 19 ቀን በታላቅ ድምቀት የሚከበረው የቅዱስ ገብርኤል…

የመዲናዋን አገልግሎት አሰጣጥ ቀልጣፋና ፍትሐዊ ለማድረግ እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አባበ ከተማን አገልግሎት አሰጣጥ ቀልጣፋና ፍትሐዊ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የከተማዋ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ከተማ አስተዳደሩ ከህብረተሰቡ ጋር ባካሄዳቸው ውይይቶች የአገልግሎት አሰጣጡን ቀልጣፋ፣ ከብልሹ…

በሸገር ከተማ ከ70 በላይ አዲስ የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች እየተገነቡ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሸገር ከተማ አስተዳደር ከ70 በላይ አዲስ የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች እየተገነቡ መሆኑ ተገለጸ፡፡ እየተገነቡ ያሉት ትምህርት ቤቶች በአቅራቢያቸው ትምህርት ቤት ባለመኖሩ ምክንያት ትምህርታቸውን መከታተል ያልቻሉ  ተማሪዎችን ችግር ይፈታሉ…

በመዲናዋ ለ320 ሺህ ሰዎች አገልግሎት የሚሰጡ ጤና ጣቢያዎች ግንባታ እየተካሄደ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ለ320 ሺህ ሰዎች የሕክምና አገልግሎት የመስጠት አቅም ያላቸው ጤና ጣቢያዎች ግንባታ በተለያየ ምዕራፍ እየተከናወነ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ጤና ቢሮ ገለጸ። የቢሮው ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ÷ እየተከናወነ ያለው የጤና ጣቢያዎች…