Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
አቶ ደመቀ በሱዳን አሁናዊ ፈተና ኢትዮጵያ ከሱዳን ሕዝብ ጎን እንደምትቆም ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሁናዊው የሱዳን ፈተና ኢትዮጵያ ከሱዳን ሕዝብ ጎን እንደምትቆም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡
አቶ ደመቀ መኮንን የሥራ ዘመናቸውን ያጠናቀቁትን የሱዳን ሪፐብሊክ አምባሳደር ጀማል…
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የራስገዝ ስትራቴጂክ ዕቅድ ረቂቅ ሰነድ ለባለድርሻ አካላት ውይይት ቀረበ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የራስገዝ ስትራቴጂክ እቅድ ረቂቅ ሰነድ ለባለድርሻ አካላት ውይይት ቀረበ፡፡
በውይይት መድረኩ የዩኒቨርሲቲው ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) ÷ የአምስት ዓመቱን ስትራቴጂክ ዕቅድ ዝግጅት ሒደትና…
የፓን አፍሪካ ፓርላማ አባላት የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደርን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓን አፍሪካ ፓርላማ የሴቶች አባላት ቡድን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደርን ጎብኝቷል።
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ሶካ÷ ለአባላቱ ኢመደአ እየሰራቸው የሚገኙ ስራዎችን አስመልክተው ገለጻ…
መከላከያ ሚኒስቴር በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች 42 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር በዋግኸምራ ዞን በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች በ42 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር 5 ሺህ ኩንታል የስንዴ ዱቄትበመግዛት ድጋፍ አድርጓል።
ድጋፉን ያስረከቡት የመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታ ማርታ ሉዊጂ÷የተደረገው…
ግልፅነት ያለው የፋይናንስ አስተዳደር እንዲኖር አመራሩ ስራውን በአግባቡ ሊከታተል እንደሚገባ ተጠቆመ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ግልፅነት ያለው የመንግስት ፋይናንስ አስተዳደር እንዲኖር አመራሩ ስራውን በአግባቡ ተገንዝቦ ሊመራ፣ ሊደግፍና ሊከታተል እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ አሳሰቡ።
ርዕሰ መስተዳድሩ የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ከገንዘብ…
በአማራ ክልል 46 ሺህ 203 ሔክታር መሬት ከመጤ አረም ነጻ መደረጉ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ 46 ሺህ 203 ሔክታር መሬት ከመጤ አረም ነጻ ማድረጉን የአማራ ክልል የአካባቢና ደን ጥበቃ ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡
ባለሥልጣኑ የበጀት ዓመቱን የመጀመሪያ ሩብ ዕቅድ አፈጻጸሙን ከባለ ድርሻ አካላት ጋር…
በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ከጥር 1 ቀን ጀምሮ ትምህርት እንደሚጀምሩ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሚገኙ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ከጥር 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ሁለት ሳምንታት የመማር ማስተማር ሥራ እንደሚጀምሩ የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
በአማራ ክልል በተፈጠረው ወቅታዊ የጸጥታ ችግር ምክንያት በክልሉ የሚገኙ…
አየር መንገዱ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሁለተኛ ትውልድ የአየር ቲኬትና የሆቴል መስተንግዶ ዋጋ ቅናሽ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሁለተኛ ትውልድ ያደረጉትን ጥሪ ተከትሎ ወደ ሀገር ቤት ለሚገቡ የዳያስፖራ አባላት የአውሮፕላን ትኬትና የሆቴል መስተንግዶ ዋጋ ቅናሽ ማድረጉን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ገለጸ።…
የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ዝግጅት የባለሙያዎች ቡድን ከተሳታፊዎች የተገኙ ግኝቶችን ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ዝግጅት የባለሙያዎች ቡድን ከተሳታፊዎች የተገኙ ግኝቶችን ይፋ አድርጓል፡፡
የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ የባለሙያዎች ቡድን በሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ዝግጅት የደረሰበትን ሒደት በተመለከተ በሰጠው መግለጫ፤ ለሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ዝግጅቱ…
ግብረ ኃይሉ የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል በሰላም መጠናቀቁን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሐረርጌ ዞን ሜታ ወረዳ ዛሬ የተከበረው የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል በሰላም መጠናቀቁን አስታውቋል፡፡
በዓሉ በሰላም አንዲጠናቀቅ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱ የኃይማኖት አባቶች…