Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኮሞሮስ ሕብረት ፕሬዚዳንት አዛሊ አሱማኒ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኮሞሮስ ሕብረት ፕሬዚዳንት አዛሊ አሱማኒ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መረጃ÷ ከሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት የምግብ ስርዓት ጉባኤ በፊት፣ ወንድሜን አዛሊ…

2ኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓት ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 2ኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓት ጉባኤ የበርካታ ሀገራት መሪዎች በተገኙበት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ያከናወነቻቸው ተግባራትን በጉባኤው መክፈቻ ላይ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አካፍላለች።…

የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ በ2ኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓት ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ ዛሬ አመሻሹን ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አቀባበል…

ኢትዮጵያ በቡናው ዘርፍ መሰረታዊ ለውጥ አስመዝግባለች – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በቡናው ዘርፍ መሰረታዊ ለውጥ አስመዝግባለች አሉ የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)፡፡ በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣንና ሌሎች አጋር አካላት ትብብር የተዘጋጀውና በአፍሪካ የቡና እድገትና ለውጥ ላይ ያተኮረው የውይይት መድረክ…

የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጂኦርጂያ ሜሎኒ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጂኦርጂያ ሜሎኒ በ2ኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓት ጉባኤ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሯ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

የቤንዚል፣ የነጭ ናፍጣ እና የኬሮሲን ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የነሐሴ ወር የቤንዚል፣ የነጭ ናፍጣ፣ የኬሮሲን እና የአውሮፕላን ነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል አለ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር፡፡ ሚኒስቴሩ ከዛሬ ምሽት 12 ሰዓት ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ የነሐሴ ወር…

በክልሉ የተገኘውን ሰላም በማጽናት የልማት ተግባራትን አጠናክሮ ለማስቀጠል በትኩረት ይሰራል- አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የተገኘውን ሰላም በማጽናት የልማትና የመልካም አስተዳደር ተግባራትን አጠናክሮ ለማስቀጠል በትኩረት ይሰራል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸምን አስመልክቶ ከክልሉ ምክር ቤት…

ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ የወጣቶችን ተጠቃሚነት ማዕከል አድርጋ እየሰራች ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ የወጣቶችን ተጠቃሚነት ማዕከል አድርጋ እየሰራች ነው አሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)። 2ኛው የተባበሩት መንግሥታት ሥርዓተ ምግብ ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። "ወጣቶች እንደ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼህ መሃሙድ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼህ መሃሙድ ጋር ተወያዩ፡፡ ኢትዮጵያ በክብር በምታስተናግደው የ2ኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓቶች ጉባኤ እንኳን በደህና መጡ ሲሉም ለፕሬዚዳንቱ መልዕክት…

የተባበሩት መንግሥታት ምክትል ዋና ፀሐፊ አሚና መሃመድ (ዶ/ር) በመዲናዋ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ምክትል ዋና ፀሐፊ አሚና መሃመድ (ዶ/ር) እና የሥርዓተ ምግብ ጉባኤ ታሳታፊ ከፍተኛ አመራሮች በአዲስ አበባ ከተማ የተገነቡ የልማት ሥራዎች ጎበኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም የጉለሌ የተቀናጀ ልማት፣ ለሚ ኩራ የግብርና መሽጫ…