Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ቱሪዝም ሚኒስቴር “ጉዞ ወደ ሀገር ቤት” የተሰኘ መርሐ ግብር ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቱሪዝም ሚኒስቴር በጉዲፈቻ ተወስደው በውጭ ለሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን "ጉዞ ወደ ሀገር ቤት" የተሰኘ መርሐ ግብር ይፋ አድርጓል። መርሐ ግብሩ በጉዲፈቻ ተወስደው በባህር ማዶ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሀገራቸውንና ቅርሶችን እንዲጎበኙ…

የእያንዳንዱ ዜጋ ኃላፊነት የሆነው ብሔራዊ ጥቅምን የማስከበር ጉዳይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር ሀገራዊ አንድነትና ሰላምን ማጽናት ያስፈልጋል አሉ ምሁራን። ብሔራዊ ጥቅምን ለማስከበር ሀገራዊ አንድነትን ማጠናከር እንዲሁም የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ መሆኑን የዓለም አቀፍ…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የአዲስ አበባን ብዝኀ መልክ ያሳያል – አቶ አድማሱ ዳምጠው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሙኒኬሽን ቢሮ በሚዲያ ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማምተዋል፡፡ በዛሬው ዕለት የከተማዋ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሥራ ኃላፊዎች ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽንን የጎበኙ ሲሆን÷ የሁለቱ ተቋማት ማኔጅመንት…

በሸገር ከተማ የመሰረተ ልማት ጥያቄዎችን ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሸገር ከተማ የመሰረተ ልማት ጥያቄዎችን ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የከተማዋ መንገድ ስራዎች ጽሕፈት ቤት። የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ ዘላለም ቦጃ (ኢ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ የተለያዩ የመንገድ ፕሮጀክቶችን በተያዘው በጀት…

ሕዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረክታል – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት ጉልህ አስተዋጽኦ የሚያበረክት ግዙፍ ፕሮጀክት ነው አሉ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በቅርቡ በብራሰልስ በተካሄደው የ2025 ግሎባል ጌትዌይ ፎረም ካደረጉት ተሳትፎ ጎን ለጎን…

ስምረት ፓርቲ የምስረታ ጉባኤውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ስምረት (ስምረት) ፓርቲ የምስረታ ጉባኤውን በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ እያካሄደ ይገኛል፡፡ የፓርቲው አደራጅ ኮሚቴ አስተባባሪ አቶ ጌታቸው ረዳ በጉባኤው ላይ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር፥ የትግራይን ህዝብ ህልውና…

በኦሮሚያ ክልል በዘንድሮ በጋ መስኖ 4 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ ስንዴ ይለማል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በዘንድሮ በጋ መስኖ 4 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ ስንዴ ለማልማት ታቅዷል። የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ጌቱ ገመቹ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ በ2018 ዓ.ም የበጋ ወቅት የመስኖ ልማት ስራዎች አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል።…

አፍሪካ ከፈጣንና ተለዋዋጩ ዓለም ጋር እንድትጓዝ በተባበረ ክንድ መስራት ያስፈልጋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካ ያላትን ሀብት ተጠቅማ ከፈጣንና ተለዋዋጩ ዓለም ጋር አብራ እንድትጓዝ በተባበረ ክንድ መስራት ያስፈልጋል አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ። በአፍሪካ የሰላምና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን ያደረገው 11ኛው የጣና ፎረም…

የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ ማከሄድ ጀምሯል። የፓርቲው ፕሬዚዳንትና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መረጃ÷ የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ዛሬ ጠዋት በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች…

የጣና ፎረም በዛሬው ዕለት በባሕር ዳር ከተማ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 11ኛው የጣና ፎረም በዛሬው ዕለት በባሕር ዳር ከተማ መካሄድ ይጀምራል፡፡ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር አምባሳደር ዘሪሁን አበበ እንዳሉት፥ ፎረሙ "አፍሪካ በተለዋዋጩ ሉላዊ ሥርዓት" በሚል መሪ ሀሳብ በሦስት መድረኮች…