Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የአውሮፕላን ማረፊያው መንግሥት ለአርብቶ አደሩ የሰጠውን ትኩረት በተግባር ያረጋገጠ ነው – የምስራቅ ቦረና ዞን ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የነገሌ ቦረና ገዳ የአውሮፕላን ማረፊያው መንግሥት ለአርብቶ አደሩ የሰጠውን ትኩረት በተግባር ያረጋገጠ ነው አሉ የምስራቅ ቦረና ዞን ነዋሪዎች።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ አየር መንገድ 24ኛ የሀገር ውስጥ መዳረሻ…
መንግሥት የማሕበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ከመሰረቱ ለመፍታት በትኩረት እየሰራ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት የለውጥ ዓመታት መንግሥት በሀገራችን ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ከመሰረቱ ለመፍታት ግልጽ አቅጣጫ በማስቀመጥ ሲሰራ ቆይቷል አሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን…
በቦረና ዞን የመስኖ ግድቦች ግንባታ መጠናቀቅ የውሃ መሠረተ ልማትን የማረጋገጥ ትልቅ ምዕራፍ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቦረና ዞን የመስኖ ግድቦች ግንባታ መጠናቀቅ የአየር ንብረት ለውጥን በመቋቋም የውሃ መሠረተ ልማትን የማረጋገጥ ትልቅ ምዕራፍ መሆኑን የሚያሳይ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው…
ለምርጫው ስኬታማነት የጎንደር ከተማና አካባቢው የፖለቲካ ፓርቲዎች ትብብር …
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ በቅንጅት እየሰራን ነው አለ የጎንደር ከተማና አካባቢው የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት፡፡
በጎንደር ከተማና በአካባቢው የሚንቀሳቀሱ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች አመራሮች ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር…
በአማራ ክልል ያለምንም ስጋት ምርጫ ማካሄድ የሚቻልበት ሁኔታ ተፈጥሯል – የክልሉ ፖሊስ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ማህበረሰቡ ያለምንም ስጋት መምረጥ የሚችልበት ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል አለ የክልል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ፡፡
የክልሉ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ኮሚሽነር ጀነራል ዘላለም መንግሥቴ (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ÷ በምርጫ ወቅት የክልሉ…
የቦረና ህዝብ ራሱን ከተረጂነት ነጻ አውጥቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዓመታት በድርቅ ሲጠቃ የነበረው የቦረና ህዝብ በራሱ ጥረት ራሱን ከእርዳታ አውጥቷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት በዛሬው ዕለት በምስራቅ ቦረና ዞን ሊበን ወረዳ በኩታገጠም እየለማ የሚገኝ የስንዴ…
ለቦረና እና ጉጂ ህዝብ ብንዘገይም ደርሰንለታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሰላም ወዳዱ የቦረና እና ጉጂ ህዝብ ብንዘገይም ደርሰንለታል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት በዛሬው እለት አዲሱን የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ መርቀው ለአገልግሎት ክፍት ካደረጉ በኋላ…
የምንገነባው የአውሮፕላን ማረፊያ ሕዝባችንን ይበልጥ ያቀራርባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የምንገነባው እያንዳንዱ አዲስ የአውሮፕላን ማረፊያ የክልሎችን ኢኮኖሚያዊ አቅም ያነቃቃል እንዲሁም ሕዝባችንን ይበልጥ ያቀራርባል አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስላለፉት መልዕክት÷…
የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሀዋሳ ከተማ እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሀዋሳ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው።
በዓሉ ህዝበ ሙስሊሙ በተገኘበት በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች በሚኒሊየም አደባባይ በሶላት እና በተክቢራ ነው በድምቀት እየተከበረ የሚገኘው።…
የዒድ አል አድሃ በዓል በሀረሪ ክልል እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሀረሪ ክልል በድምቀት እየተከበረ ነው።
በዓሉን በክልሉ የሚገኙ የእምነቱ ተከታዮች ሀረር ከተማ በሚገኘው ኢማም አህመድ ስታዲየም በመሰባሰብ በተክቢራ፣ በሶላት እና በሌሎች ሃይማኖታዊ ሥነ…