Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በመዲናዋ ለዐድዋ ድል በዓል አከባበር ለተሽከርካሪ ዝግ የሚደረጉ መንገዶች…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 130ኛው የዐድዋ ድል በዓል የካቲት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ፒያሳ በሚገኘው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ይከበራል፡፡ ለበዓሉ መከበር አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አጠናቅቆ ወደ ሥራ መግባቱን የጸጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታውቋል፡፡ በዓሉ…

ዓድዋ በኅብረት የተሰለፉ ጀግኖች ድል የነሱበት የጽኑ መንፈስና የከፍታችን ተምሳሌት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለ130ኛው የዐድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው÷ የዓድዋ ድል የጥቁር ሕዝቦች የድል አክሊል፤ ሁሉም ኢትዮጵያውያን ልዩነቶቻቸውን ወደ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለዐድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ130ኛው የዐድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለ130ኛው የዐድዋ ድል በዓል…

ከዓድዋ ድል የምንማረው የአንድነትና ጽናትን አይበገሬነትና አሸናፊነት ነው- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል በደምና አጥንት ዋጋ ተከፍሎ ጭቆና ውስጥ ለነበሩ ሁሉ የድል ጮራ የሆነ አኩሪ ታሪካችን ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ የዘንድሮው የዓድዋ ድል በዓል በአዲስ አበባ ከተማ “ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የአዘርባጃን ጉብኝትና አዳዲስ አጋርነቶች…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዘርባጃን ያደረጉት ይፋዊ ጉብኝት ኢትዮጵያ አዳዲስ ትብብርና አጋርነቶችን ለማጠናከር እንደምትሰራ የሚያሳይ ነው አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)፡፡ ሚኒስትሩ የጠቅላይ ሚኒስትር…

የዓድዋ ድል ለአፍሪካዊያን የጋራ ደኅንነትና ወታደራዊ ትብብር ትልቅ መሠረት ነው – አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል ለአፍሪካዊያን የጋራ ደኅንነትና ወታደራዊ ትብብር ትልቅ መሠረት ነው አሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)፡፡ 2ኛው የአፍሪካ መከላከያ ሚኒስትሮች ጉባኤ "ከአኩሪ ታሪክ፣ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ…

የተፈረሙት ስምምነቶች የትብብር ዘርፎችን ለማስፋት የሚያስችሉ ናቸው – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአዘርባጃን ጋር የተፈረሙት ስምምነቶች ወደ ፊት የትብብር ዘርፎችን ለማስፋት እገዛ የሚያደርጉ ናቸው አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ልዑካን ቡድናቸው በአዘርባጃን የነበረውን…

 በአዘርባጃን የተደረገው ጉብኝት የሀገራቱን ግንኙነት ይበልጥ የሚያጠናክር ነው – ቢልለኔ ስዩም

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ልዑካቸው በአዘርባጃን ያደረገው ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ይበልጥ የሚያጠናክር ነው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

ከአዘርባጃን ጋር በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፍ አብረን ለመስራት ተስማምተናል – ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር) ከአዘርባጃን ጋር በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፍ አብረን ለመስራት ተስማምተናል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው…

የትምህርት ስብራትን ለመጠገን የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ማሻሻል ይገባል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ያጋጠመንን የትምህርት ስብራት ለመጠገን የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል በዕውቀትና ክህሎት የታነጸ ትውልድ ማፍራት ይገባል አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ። በክልሉ ደቡብ ኦሞ ዞን ኦሞራቴ ከተማ በሰዎች ለሰዎች…