Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በሐጅ ሥነ ሥርዓት ላይ የሚከናወነው ጀመራት …
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐጅ ሥነ ሥርዓት ላይ ከሚከናወኑ ታላላቅ እና ጉልህ መንፈሳዊ ተግባራት አንዱ የጀመራት የጠጠር ውርወራ (የጀመራት ሥነ ሥርዓት) ነው።
ይህ ተግባር በሚና ሸለቆ ውስጥ በሚገኙ ሶስት ተለዋዋጭ የድንጋይ ምሰሶዎች (ጀመራቱል አቅባ፣ ጀመራቱል ውስጣ…
የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በጅማ እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በጅማ ከተማ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።
በዓሉን ሶላት እና ተክቢራን ጨምሮ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓት ለማክበር የእስልምና እምነት ተከታዮች፣…
አቶ አደም ፋራህ ለዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ለ1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
አቶ…
ፕሬዚዳንት ታዬ ለዒድ አል-አድሃ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለ1447ኛው የዒድ አል-አድሃ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡
ፕሬዚዳንቱ በመልዕክታቸው መላው የእስልምና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያን ለበዓሉ እንኳን በሰላም አደረሳችሁ ብለዋል፡፡…
ላፍቶ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የላቁ የህክምና ቴክኖሎጂዎችን ያካተተ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላፍቶ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዘመኑ የደረሰባቸውን የላቁ የህክምና ቴክኖሎጂዎች ያካተተ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተገነባው የላፍቶ ሆስፒታል በዛሬው ዕለት በጠቅላይ ሚኒስትር…
ሆስፒታሉ ኢትዮጵያ ራሷን ለመቻል ያላትን ጽኑ ቁርጠኝነት የሚያሳይ ህያው ምስክር ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የላፍቶ ሆስፒታል ኢትዮጵያ በሁሉም ዘርፎች ራሷን ለመቻልና ለሀገራዊ ልማት ያላትን ጽኑ ቁርጠኝነት የሚያሳይ ህያው ምስክር ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተገነባው የላፍቶ ሆስፒታል በዛሬው…
ምርጫው ሀገረ መንግሥታዊ ሥርዓታችን የሚጠናከርበት መሰረት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዘንድሮው ጠቅላላ ምርጫ ሀገረ መንግሥታዊ ሥርዓታችን የሚጠናከርበት መሰረት ነው አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓል ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት እንዳሉት፥…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ1447ኛው የዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል…
ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ፓርቲ በአዲስ አበባ ከተማ የምረጡኝ ቅስቀሳ አካሄደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት በአዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ አካባቢዎች በመንቀሳቀስ የምረጡኝ ቅስቀሳ አካሂዷል፡፡
ትብብሩ በምረጡኝ ቅስቀሳው ለዜጎች የተሻለ ሐሳብ ይዞ መምጣቱን በመግለጽ ሕዝቡ እንዲመርጥ ጥሪ አቅርቧል፡፡
የትብብር ለኢትዮጵያ…
ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ዝግጅት…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሀገራዊ ግዴታቸውን ለመወጣትና የመምረጥ መብታቸውን ለመጠቅም ዝግጁ ነን አሉ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች፡፡
አስተያየታቸውን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የሰጡት ነዋሪዎቹ÷ በምርጫው ሂደት ላይ ንቁ ተሳትፎ ለማድረግና የራሳቸውን…