Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የመጀመሪያውን የተለየ የቤት መግዣ ብድር መልሶ ማጠናከሪያ ኩባንያ ለማቋቋም የሚያስችል የትብብር ማዕቀፍ አከናውነናል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራችን የመጀመሪያውን የተለየ የቤት መግዣ ብድር መልሶ ማጠናከሪያ ኩባንያ ለማቋቋም የሚያስችለውን ታሪካዊ የትብብር ማዕቀፍ አከናውነናል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ፥ በሀገራችን…
ከንቲባ አዳነች አቤቤ “የቅድመ ልጅነት እድገት ሻምፒዮን” በመባል ዓለም አቀፍ እውቅና ተሰጣቸው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዓለም አቀፉ 'Act For Early Years' ኢኒሼቲቭ “የቅድመ ልጅነት እድገት ሻምፒዮን” በመባል እውቅና ተሰጥቷቸዋል።
ይህ እውቅና የከንቲባ አዳነች አቤቤ አመራራቸውንና የከተማ አስተዳደሩ…
የአረንጓዴ ዐሻራ ልምድን የሚያካፍሉ ወጣቶች ወደተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ሊያመሩ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ልምድ ለማካፈል ወጣቶች ወደ ተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ሊያመሩ ነው፡፡
የብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ ምክትል ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አባንግ ኩመዳን እንደገለጹት፤ ከመላው የሀገሪቱ ክፍሎች…
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ምልከታ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት ተገኝተው የተቋሙን የሥራ እንቅስቃሴ ተመልክተዋል፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው በፓስፖርት ህትመት፣ በውጭ ዜጎች አገልግሎትና አጠቃላይ…
የብራዚል የንግድና ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ ቢሮውን በአዲስ አበባ ከፈተ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብራዚል የንግድና ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ (አፔክስ ብራዚል) ቢሮውን በአዲስ አበባ ከፍቷል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በብራዚል ጉብኝታቸው ወቅት ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሉላ ዳ ሲልቫ ጋር ያደረጉትን ውይይት መነሻ በማድረግ ቢሮው…
የዓለም መገናኛ ብዙኀንን ትኩረት የሳበው የኢትዮጵያ ማንሰራራት
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም እይታ የኢትዮጵያ ገጽታ በሁለት ፍጹም ተቃራኒ የታሪክ ትርክቶች መካከል ተጽፏል።
በአንድ ገጽ ዘመናትን የተሻገረ የክብር፣ የጥንታዊ ስልጣኔ እና የነጻነት ባለቤትነት አለ፤ በሌላኛው ገጽ ደግሞ ራስን አለመቻል፣ ተመጽዋችነትና ድህነት የሚሉ…
ኬንያ ከኢትዮጵያ ጋር በንግድና በደህንነት ዘርፎች ትብብሯን አጠናክራ ትቀጥላለች – ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ሀገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር በንግድ፣ ኢንቨስትመንት እንዲሁም በጸጥታና ደህንነት ዘርፎች ያላትን ትብብር አጠናክራ ትቀጥላለች አሉ፡፡
ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር በመሆን ላለፉት አራት ዓመታት…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በመስከረም ወር ለሚከበሩ በዓላት የምርት አቅርቦት ዝግጀት ተደርጓል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በመስከረም ወር ለሚከበሩ ሀይማኖታዊ እና ባህላዊ በዓላት በቂ የምርት አቅርቦት እንዲኖር ዝግጀት ተደርጓል አለ የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ፡፡
የቢሮው ምክትል ሃላፊ እና የገበያ ልማት እና ግብይት ዘርፍ ሃላፊ ደስታ…
የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት መግለጫ ዋና ዋና ነጥቦች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ዴሲሳ የጳጉሜን ወር ቀናትን አከባበር አስመልክተው በዛሬው ዕለት ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
ሚኒስትር ዴኤታው በመግለጫቸው ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-
👉 ጳጉሜን ከሌሎች…
በ2018 በጀት ዓመት ከግብርና ምርት ወጪ ንግድ ከ4 ነጥብ 55 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት ከግብርና ምርት ወጪ ንግድ ከ4 ነጥብ 55 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል አለ ግብርና ሚኒስቴር።
የግብርና ሚኒስቴር በ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና የ2019 ዕቅድ ላይ ግምገማ እያካሄደ ነው።…