Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ኢትዮጵያና ኩባ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ኩባ በተለያዩ ቁልፍ ጉዳዮች ላይ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማምተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ ከሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት የምግብ ስርዓት ጉባኤ ጎን ለጎን…

የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ዓለም አንድ ላይ የሚቆምበት ወቅት ነው – ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ዓለም አንድ ላይ የሚቆምበት ወቅት ነው አሉ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ፡፡ ኢትዮጵያ ከጣሊያን እና ከተባበሩት መንግስታት ጋር በመተባበር ያዘጋጀችው 2ኛው የምግብ ሥርዓት ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ…

በአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጫናን ለመቋቋም የምግብ ስርዓትን ማዘመን ይገባል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጫናን ለመቋቋም የተፈጥሮ ሃብትን በተገቢው ጥቅም ላይ በማዋል የምግብ ስርዓትን ማዘመን ይገባል። ኢትዮጵያ ከጣሊያን እና ከተባበሩት መንግስታት ጋር በመተባበር ያዘጋጀችው ሁለተኛው የምግብ ሥርዓት ጉባኤ በአዲስ አበባ…

በጉባኤው ኢትዮጵያ በምግብ ስርዓት ያገኘችውን ውጤት ለዓለም አሳይታበታለች – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት የምግብ ስርዓት ጉባኤ ኢትዮጵያ በምግብ ስርዓት ያከናወነቻቸውን ተግባራት እና ያገኘችውን አበረታች ውጤት ለዓለም አሳይታበታለች አሉ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)። ሚኒስትሩ ጉባኤውን አስመልክቶ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከተለያዩ ሀገራት መሪዎች ጋር አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በምግብ ሥርዓቶች ጉባኤ መክፈቻ ላይ ከተገኙ የተለያዩ ሀገራት መሪዎች ጋር በመሆን ችግኝ በመትከል አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኑረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ በኢትዮጵያ…

ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን ለመቻል የሰራችው ስራ የሚደነቅ ነው – አንቶኒዮ ጉቴሬዝ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን ለመቻል የሰራችው ስራ የሚደነቅ ነው አሉ። ዋና ጸሐፊው በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓት ጉባኤ ላይ የቪዲዮ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በአንድ ጀንበር 6 ነጥብ 8 ሚሊየን ችግኞች ይተከላሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ በአንድ ጀንበር 6 ነጥብ 8 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል በክልል ደረጃ ዝግጅት ተደርጓል አለ። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኡስማን…

ዓላማችን ጥገኝነትንና ተረጂነትን ማስቀጠል ሳይሆን አፍሪካ ራሷን እንድትችል ማድረግ ነው – ጂኦርጂያ ሜሎኒ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓላማችን ጥገኝነትን እና ተረጂነትን ማሥቀጠል ሳይሆን አፍሪካ ራሷን እንድትችል ማድረግ ነው አሉ የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጂኦርጂያ ሜሎኒ። ጠቅላይ ሚኒስትሯ ይህንን ያሉት በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው 2ኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ…

ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የምግብ ስርዓት ሽግግርን ማዕከል ያደረጉ ተግባራት አከናውናለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ግልፅ ስትራቴጂና ፖሊሲዎችን በመቅረጽ የምግብ ስርዓት ሽግግርን ማዕከል ያደረጉ ተግባራት አከናውናለች አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሁለተኛው የተባበሩት መንግሥታት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኮሞሮስ ሕብረት ፕሬዚዳንት አዛሊ አሱማኒ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኮሞሮስ ሕብረት ፕሬዚዳንት አዛሊ አሱማኒ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መረጃ÷ ከሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት የምግብ ስርዓት ጉባኤ በፊት፣ ወንድሜን አዛሊ…