Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የአሞራዎች ከንቱ ዙረት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ የኢኮኖሚ፣ የሰላምና ደህንነት፣ የፖለቲካ እና ማህበራዊ ምሰሶ እና መሪ ሀገር ናት፡፡
ኢትዮጵያ የፓን አፍሪካኒዝም የነፃነት እና የአንድነት ፅንሰ-ሀሳብ ማዕከል፣ የአህጉሪቱ ዲፕሎማሲያዊ መዲና እንዲሁም የኩራት…
አሜሪካ በኢራን ላይ ጠንካራ ጥቃት ሰንዝራለች – ፕሬዚዳንት ትራምፕ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሀገራቸው ትናንት ምሽት ጠንካራ የተባለ ጥቃት መሰንዘሯን ተናገሩ።
በኢራን ላይ የተወደው ጠንካራ ርምጃ የአሜሪካ ሶስት ወታደሮች በኢራን ጥቃት በመገደላቸው እንደሆነ ተገልጿል።
ፕሬዚዳንት ትራምፕ በኢራን…
ኢትዮጵያን ሰላም መንሳትም ሆነ ሕጋዊና ስትራቴጂካዊ የባህር በር መንፈግ አይቻልም
የኢትዮጵያ የፀጥታ መዋቅር የሀገሪቱን ብሔራዊ ጥቅሞች ለማስከበር አስተማማኝ አቅም ፈጥሯል፡፡
ከህዝባዊ አንድነት እና ከዲፕሎማሲያዊ ቁርጠኝነት ጋር ተዳምሮ መዋቅሩ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት፣ የኢኮኖሚ ህልውናን እና ሙሉ ብሔራዊ ጥቅሞች የሚያረጋግጥ ኃይል ሆኖ ተገንብቷል።
የኢትዮጵያ መከላከያ…
የምክክር ጉባኤው ተሳታፊዎች በተመደቡበት አጀንዳ ላይ መመካከር ጀምረዋል – ኮሚሽኑ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ተሳታፊዎች በተመደቡበት አጀንዳ ላይ በዛሬው ዕለት መመካከር ጀምረዋል አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፡፡
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽነር አምባሳደር መሐሙድ ድሪር በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ፥ ዛሬ የተጀመረው…
መገናኛ ብዙሀን ሀሰተኛ መረጃዎችን በማጋለጥ ሀላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፖለቲካ ሳይንስ ምሁሩ ጌትየ ትርፌ (ዶ/ር) መገናኛ ብዙሀን ሀሰተኛ መረጃዎችን በማጋለጥ ሀላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል አሉ።
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ትናንት ባወጣው መግለጫ፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ እራሱን ከሀሰተኛ መረጃዎች እንዲጠብቅ እና…
በኦሮሚያ ክልል በፍትሕ ስርዓቱ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ልዩ ትኩረት ተሰጥቷል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በ2019 በጀት ዓመት በክልሉ በፍትሕ ስርዓቱ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ከሌሎች የፍትሕ አካላት ጋር በቅንጅት ይሰራል አለ።
የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት ጋዛሊ አባሲመል የበጀት ዓመቱን የሥራ…
ከጦርነት አዙሪት መውጣት የማይችለው ሕገ ወጡ ህወሓት
የኢትዮጵያ ሕዝብ ከግጭትና የጥፋት ሁኔታ ውስጥ ወጥቶ ሰላምን፣ ልማትንና አንድነትን አጥብቆ እየሻተ ባለበት ወቅት የትግራይ ክልል ሕዝብና ወጣቶችም የሰላምን አስፈላጊነት በተግባር እያረጋገጡ ይገኛል።
ሕገ ወጡ የህወሓት ቡድን የሰላም መንገዶችን በመዝጋትና የስልጣን ጥሙን ለማርካት ሲል ወጣቱን…
መድን ፈንዱ ዜጎች በባንኮች ገንዘባቸውን ያለስጋት እንዲያስቀምጡ መተማመኛ ይሰጣል – ደሳለኝ አምባው (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ ዜጎች በባንኮችና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ገንዘባቸውን ያለስጋት እንዲያስቀምጡ መተማመኛ ይሰጣል አሉ የፈንዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ደሳለኝ አምባው (ዶ/ር)።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ ÷…
የኦሮሚያ ክልል የ2019 በጀት 704 ቢሊየን ብር ሆኖ ጸደቀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ በአዳማ ከተማ እያካሄደ ባለው 11ኛ መደበኛ ጉባዔው የክልሉን የ2019 በጀት 704 ቢሊየን ብር አድርጎ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል፡፡
ጨፌው ለ2018 የሥራ ዘመን የሚውል 84 ቢሊየን ብር ተጨማሪ በጀትም በሙሉ ድምጽ አጽድቋል፡፡…
29 ሚሊየን ሔክታር በማልማት 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ኩንታል ምርት ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት 29 ሚሊየን ሔክታር መሬት በማልማት 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ኩንታል ምርት ተገኝቷል አሉ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ፡፡
የግብርና ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት የሥራ ሃላፊዎች የግብርና ዘርፉን የ2018 በጀት…