Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አዲስ የተቋቋመውን የኢትዮጵያ አካል ድጋፍ አገልግሎት ማዕከል መረቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ3 ዓመት በፊት እንዲቋቋም አቅጣጫ ባስቀመጡት መሰረት አዲስ የተቋቋመውን የኢትዮጵያ አካል ድጋፍ አገልግሎት ማዕከል ዛሬ መርቀዋል። ማዕከሉ በተፈጥሮ እና በአደጋ ምክንያት የአካል…

139 ፍልሰተኞች ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ጋር በመተባበር 139 ፍልሰተኞችን ወደ ሀገራቸው መመለሱን አስታወቀ። ተመላሾቹ በዚህ ሣምንት በሁለት ዙር በተደረገ ትብብር ወደ ሀገራቸው የተመለሱ መሆናቸውን በጁቡቲ…

አዲስ አበባ ስታዲየም የሳር ንጣፍ ሥራ በቅርቡ ለማስጀመር እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) መመዘኛ መስፈርትን ተከትሎ እድሳት እየተደረገለት ያለው የአዲስ አበባ ስታዲየም የሳር ንጣፍ ሥራ ለማስጀመር እየተሰራ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ገለጸ። ለበርካታ ዓመታት በኢትዮጵያ…

በፋይናንስ ተቋማት ያለው የቁጠባ ገንዘብ መጠን ከ2 ትሪሊየን ብር በላይ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የፋይናንስ ተቋማት ውስጥ ያለው የቁጠባ ገንዘብ መጠን ከ2 ትሪሊየን ብር በላይ ማለፉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ምክትል ገዢ ሰለሞን ደስታ÷ የሕብረተሰቡ የቁጠባ ባህል ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻልና ለውጥ…

አቶ አወል አርባ በገቢ ረሱ ቦሎይታ ቀበሌ የጤፍ ማሳን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በገቢ ረሱ ቦሎይታ ቀበሌ በ200 ሔክታር ላይ እየለማ የሚገኘውን የጤፍ ማሣ ጎብኝተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የጀመርነውን…

በትግራይ ክልል የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የፈተና ውጤት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የሚገኙ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ውጤት ዛሬ ይፋ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ውጤቱ÷ ዛሬ ከምሽቱ 3 ሠዓት ጀምሮ ይፋ መደረጉን ነው አገልግሎቱ ያስታወቀው፡፡ ተፈታኞችም…

በመተከል ዞን ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የተከናወነው ሥራ ተገመገመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ እና የልማት ሥራዎችን ለማጠናከር የተከናወነው ሥራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ተገምግሟል፡፡ በክልሉ የተገኘውን ሰላም ለማፅናት ተከታታይነት ያለው የግንዛቤ ፈጠራና የሕዝብ ግንኙነት ሥራ መሠራት…

የፀጥታ መዋቅሩ ከሠራዊቱ ጋር በመቀናጀት ሠላም የማረጋገጥ ሥራ እያከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐይቅ ከተማ የፀጥታ መዋቅር ከሠራዊቱ ጎን በመሰለፍ የሚሠጠውን ግዳጅ መፈፀም በሚያስችለው ቁመና ላይ መሆኑን በተግባር አስመስክሯል ሲሉ ብርጋዲየር ጄኔራል ዘውዱ ሠጥአርጌ ገለጹ፡፡ በቀጣናው ሕገ-ወጥ ቡድኖችን ለማፅዳት ሠራዊቱ በሚያከናውነው…

ለሁሉም ምቹ የሆነች ሀገርን ለመፍጠር የሚያስችል የሪፎርም ሥራ እየተሠራ መሆኑን አቶ አደም ፋራህ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሁሉም ምቹ የሆነች ሀገርን ለመፍጠር የሚያስችል የሪፎርም ሥራ እየተሠራ መሆኑን የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ። የሪፎርም መሰረታውያንና የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ሚና በሚል ርዕስ በአፍሪካ አመራር ልኅቀት…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተጋላጭ ሴቶችና ሕፃናት ማቆያ ማዕከል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተጋላጭ ሴቶችና ሕፃናት ማቆያ ማዕከል ግንባታ ተጠናቆ ተመረቀ፡፡ በክልሉ ሆሞሻ ወረዳ የተገነባው ማዕከል የሴቶችን ደኅንነት የመጠበቅ እና ፍትሕ እንዲያገኙ የማሥቻል ብሎም ሴቶች ላይ ከሚደርስ ተፅዕኖ የመከላከል ሥራዎች…