Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ለሁሉም ምቹ የሆነች ሀገርን ለመፍጠር የሚያስችል የሪፎርም ሥራ እየተሠራ መሆኑን አቶ አደም ፋራህ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሁሉም ምቹ የሆነች ሀገርን ለመፍጠር የሚያስችል የሪፎርም ሥራ እየተሠራ መሆኑን የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ። የሪፎርም መሰረታውያንና የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ሚና በሚል ርዕስ በአፍሪካ አመራር ልኅቀት…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተጋላጭ ሴቶችና ሕፃናት ማቆያ ማዕከል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተጋላጭ ሴቶችና ሕፃናት ማቆያ ማዕከል ግንባታ ተጠናቆ ተመረቀ፡፡ በክልሉ ሆሞሻ ወረዳ የተገነባው ማዕከል የሴቶችን ደኅንነት የመጠበቅ እና ፍትሕ እንዲያገኙ የማሥቻል ብሎም ሴቶች ላይ ከሚደርስ ተፅዕኖ የመከላከል ሥራዎች…

መጪውን ጊዜ የዋጀ አመራርና የተቋም ግንባታ ዕውን እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ውስጣዊ አቅምን በማጠናከር ተለዋዋጩን ዓለም የዋጀና የውጭ ተፅዕኖን መቋቋም የሚያስችል የሪፎርም ሥራ ሕያው ለማድረግ እየተሠራ መሆኑን የአፍሪካ የአመራር ልኅቀት አካዳሚ ፕሬዚዳንት ዛዲግ አብረሃ ገለጹ፡፡ አቶ ዛዲግ “የሪፎርም መሠረታዊያንና…

የፌደራል ፖሊስ አመራሮችና አባላት በሰሜን ዕዝና በፖሊስ አባላት ላይ የተፈፀመውን ጥቃት አሰቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አመራሮችና አባላት ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በመከላከያ ሠራዊት ሰሜን እዝ እና በፌደራል ፖሊስ ሰሜን ዲቪዥን አመራር እና አባላት ላይ የተፈፀመውን ጥቃት አስበው ዋሉ፡፡ ክስተቱ የትም መቼም መደገም እንደሌለበት…

የቼክ ሪፐብሊክ ጠ/ሚኒስትር የኢትዮጵያ ጉብኝት የሀገራቱን ግንኙነት የሚያጠናክር መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቼክ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ፔትር ፊያላ በኢትዮጵያ ያደረጉት ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት ታሪካዊ ግንኙነት የሚያጠናክር መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ገለፁ፡፡ ኢትዮጵያ እና ቼክ ሪፐብሊክ ለበርካታ ዘመናት…

በአዲስ አበባ ከ779 ሺህ በላይ ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት እያገኙ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮ የትምህርት ዘመን ከ779 ሺህ በላይ ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት እያገኙ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምገባ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ የምገባ አገልግሎቱን እያገኙ የሚገኙት በ779 የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚማሩ ተማሪዎች…

ቼክ ሪፐብሊክ በውኃ ሐብት ልማት ዙሪያ ከኢትዮጵያ ጋር እየሠራች ነው – ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቼክ ሪፐብሊክ በኢትዮጵያ በከርሰ ምርድና በገጸ ምድር ውኃ ላይ ትኩረት ያደረጉ የጥናት ሥራዎች ላይ እየተሳተፈች መሆኗን የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የቼክ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ፔትር ፊያላ የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴርን ዛሬ ሲጎበኙ÷…

በክልሉ እየተከናወኑ የሚገኙ ሰው ተኮር ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ የሕዝብን ችግር ለመቅረፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ሲያካሂደው የቆየው የ2016 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከቼክ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የቼክ ሪፐብሊክ  ጠቅላይ ሚኒስትር ፔትር ፊያላ በጋራ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል:: ለጋራ ልማት እንዲበጀን በሀገሮቻችን መካከል በቆየው ግንኙነት ላይ ተመስርተን ግንኙነታችንን የበለጠ ማጎልበትን…

“ሠራዊቱ በወገኖቹ የተካደበትን ቀን ሁሌም እንዳይደገም እንዘክረዋለን” – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) "እንዳይደገም ሁሌም እንዘክረዋለን" በሚል መሪ ሐሳብ ሰሜን ዕዝ የተጠቃበት ሦስተኛ ዓመት የመታሰቢያ መርሐ -ግብር ተካሂዷል። የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በመርሐ-ግብሩ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ “ቀኑ ድንበር…