Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በጃናሞራ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ9 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ጎንደር ዞን ጃናሞራ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ9 ሰዎች ህይወት አለፈ። አደጋው ከደባርቅ ከተማ ወደ ጃናሞራ 225 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ከ16 ሰዎች ጋር ጭኖ ሲጓዝ የነበረ የጭነት ተሽከርካሪ ከመንገድ ወጥቶ በመገልበጡ ነው…

ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች የተደረገው የታክስ ማሻሻያ ኢትዮጵያ ለአረንጓዴ ልማት ያላትን ቁርጠኝነት ያሳያል – የቻይናው ቼሪ ኩባንያ ስራ አስፈጻሚ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችያደረገው የታክስ ማሻሻያ ኢትዮጵያ ለአረንጓዴ ልማት ያላትን ቁርጠኝነት የሚያሳይ መሆኑን የቻይናው ቼሪ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች አምራች ኩባንያ ስራ አስፈጻሚ ጄን ቹዪ ተናገሩ። በቻይና የኢትዮጵያ…

ኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ በወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦችን አሳልፎ ለመስጠት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ በወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦችን አሳልፎ ለመስጠት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ የደቡብ አፍሪካ የዓለም አቀፍ ግንኙነቶችና ትብብር ሚኒስትር ዶክተር ናሌዲ…

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለ300 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቤንች ሸኮ ዞን ጉራፈርዳ ወረዳ ለ300 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፉን ለተማሪዎቹ…

ለ12ኛ ክፍል ፈተና የተመደቡ የፈተና አስፈጻሚዎች የተለያዩ ታሪካዊ ቦታዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ለ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተመደቡ የፈተና አስፈጻሚዎች በዩኒቨርሲቲዎቹ አካባቢ የሚገኙ ታሪካዊ ቦታዎችንና ቅርሶች ጎብኝተዋል። የፈተና አስፈጻሚዎቹ በጉብኝታቸው÷ የዓመታትና የብዙ ባህላዊ ቅርስ፣ የፖለቲካ ሥርዓት፣…

የአዲስ አበባ ፍትህ ቢሮ ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል ከ22 ድርጅቶች ጋር ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፍትህ ቢሮ መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን በጋራ ለመከላከል የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱን የአዲስ አበባ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ ተክሌ በዛብህ ከ22 ተቋማት ኃላፊዎች ጋር…

3ኛው ዙር የከተሞች ተቋማዊና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 859 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በጀት ተመድቦለት ሲተገበር የነበረው የከተሞች ተቋማዊና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም ሶስተኛው ዙር ተጠናቀቀ፡፡ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የከተሞች…

የኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ አጋርነት የጋራ ተጠቀሚነትን በሚያጎለብት መልኩ ተጠናክሮ ይቀጥላል- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ ግንኙነት የሀገራቱን ሕዝቦች ተጠቃሚነት በሚያጎለብት መልኩ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለፁ። አራተኛው የኢትዮ-ደቡብ አፍሪካ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባ…

በመዲናዋ በወረራ ታጥረው የተያዙ 15 ሺህ ቦታዎችና 68 ሺህ ሸራ ቤቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በ2015 በጀት ዓመት በወረራ ታጥረው በተያዙ 15 ሺህ ቦታዎችና 68 ሺህ ሸራ ቤቶች ላይ እርምጃ መውሰዱን የከተማዋ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዘግይተው ለሚዘሩ ሰብሎች ተጨማሪ የአፈር ማዳበሪያ ተጠየቀ

አዳስ አበባ ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዘግይተው ለሚዘሩ ሰብሎች ተጨማሪ የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦት ተጠየቀ። የክልሉ ግብርና ቢሮ ሃላፊ ባበክር ሃሊፋ እንደገለጹት፥ ለ2015/2016 ምርት ዘመን ወደ ክልሉ የገባው የአፈር ማዳበሪያ ሥርጭት ሒደት ተጠናቋል።…