Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በአማራ ክልል እስካሁን 1 ሚሊየን ኩንታል በላይ የዩሪያ ማዳበሪያ ለአርሶ አደሩ ተሰራጭቷል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የዩሪያ ማዳበሪያን ለአርሶ አደሩ በፍትሃዊነት የማሰራጨት ስራ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ አጀበ ስንሻው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷በክልሉ የሚገኙ አርሶ አደሮች…

የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት 4ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት 6ኛ የምርጫ ጊዜ 2ኛ የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ጉባኤው በሁለት ቀናት ቆይታው የ2015 በጀት የአስፈጻሚ መስሪያ ቤቶች፣ የኦዲት፣ የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ ቤትና የም/ቤቱን እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት…

የሱልጣን አሊሚራህ ሐንፍሬ ቤተ መንግስትን ማደስ የአፋርን ታሪክ ማደስ ነው – ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱልጣን አሊሚራህ ሐንፍሬ ቤተ-መንግስትን ማደስ የአፋርን ታሪክ እንደገና ማደስ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ ገለጹ። የመደመር ትውልድ መጽሐፍን የማስተዋወቅ፣ የሽያጭ እና የማስመረቅ መርሐ-ግብር በሰመራ ከተማ…

በኦሮሚያ ክልል በ5 ቢሊየን ብር ወጪ 1 ሺህ 395 ኪ.ሜ የመንገድ ግንባታ ስራ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2015 በጀት ዓመት 5 ቢሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ 1 ሺህ 395 ኪሎ ሜትር አዲስ የመንገድ ግንባታ ስራ መከናወኑን የክልሉ መንገዶችና ሎጂስቲክስ ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የእቅድ ዝግጅት እና ክትትል ግምገማ ዳይሬክተር አሸናፊ…

ባለፉት 7 ወራት 102 የዓይን ብሌን ንቅለ ተከላ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፈረንጆቹ ጥር ወር 2023 ጀምሮ 102 የዓይን ብሌን ንቅለ ተከላ ማከናወኑን የኢትዮጵያ ዓይን ባንክ አስታወቀ፡፡ የባንኩ ሜዲካል ዳይሬክተር እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የዓይን ትምህርት ክፍል መምህርት ዶ/ር መነን አያሌው÷ ባለፈው የፈረንጆቹ…

በደቡብ ክልል ከ573 ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ በሕገ- ወጥ መንገድ ሲዘዋወር ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች በሕገ- ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 573 ነጥብ 5 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ መያዙ ተገለጸ። በፍርድ ቤት ውሳኔ የተሰጠበት የአፈር ማዳበሪያ በፍጥነት ለአርሶ አደሩ እንዲሰራጭ እየተደረገ መሆኑም ተጠቁሟል።…

የግብርና ኢኮኖሚያችንን ማሳደግ የሚያስችሉ አዳዲስ ኢኒሼቲቮችን ቀርፀን ወደ ስራ ገብተናል-ርእሰ መስተዳድር ሽመልስ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ኢኮኖሚያችንን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የሚያስችሉ የተለያዩ አዳዲስ ኢኒሼቲቮችን ቀርፀን ወደ ስራ ገብተናል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር…

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር በ2016 ዓ.ም አጋማሽ በሁሉም ክልሎች ይጀመራል -መስፍን አርአያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር በ2016 ዓ.ም አጋማሽ በሁሉም ክልሎች እንደሚጀምር የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ዋና ሰብሳቢ መስፍን አርአያ(ፕ/ር) አስታወቁ፡፡ በምክክሩ 600 ሺህ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚሳተፉ ሲሆን÷ በእስከአሁኑ ሂደት በአምስት ክልሎች…

በኢትዮጵያ በሶስት አመታት እስከ 90 ሚሊየን ዜጎች የዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ ይሆናሉ ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በሚቀጥሉት ሶስት አመታት ከ70 እስከ 90 ሚሊየን የሚደርሱ ዜጎች የዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የብሄራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታወቀ። ለብሄራዊ መታወቂያ ፕሮግራም እስካሁን ከ 1 ነጥብ…

ኢትዮጵያ እና ሩሲያ ትስስራቸውን በአግባቡ የሚያንፀባርቅ የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ግንኙነት ሊኖራቸው ይገባል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በሩሲያ መካከል ለረጅም ዓመታት የዘለቀውን የታሪክ፣ የባህልና የዲፕሎማሲ ትስስር በአግባቡ የሚያንፀባርቅ የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ግንኙነት ሊኖራቸው እንደሚገባ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ ተናገሩ።…