Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የኢትዮጵያና የሩሲያን ትብብር የሚያጠናክሩ ስምምነቶች ተፈረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና በሩሲያ መካከል ያለውን የመረጃ፣ የቢዝነስና የመሰረተ ልማት ትብብር የሚያጠናክሩ ስምምነቶች ተፈርመዋል። ስምምነቶቹ በሩሲያ አፍሪካ ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ በሚገኘው የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን አባላት የተፈረሙ ናቸው። በኢትዮጵያና…

ቀድመው ለሚዘሩ ሰብሎች ማዳበሪያ እንዲደርስ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀድመው ለሚዘሩ ሰብሎች የአፈር ማዳበሪያ እንዲደርስ እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ። የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) የማዳበሪያ አቅርቦትን ጨምሮ በወቅታዊ የግብርና ስራዎች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም በዚህ…

የጉምሩክ ኮሚሽን ከሩሲያ ጉምሩክ አስተዳደር ጋር የስምምነት ሰነድ ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከሩሲያ ጉምሩክ አስተዳደር ጋር የዋጋ ቅብብሎሽ ስርዓትን ማሳለጥ የሚያስችል ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ የጎምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ እንደገለፁት÷ ከሩሲያ አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ኮሚሽኑ ከሩሲያ ጉምሩክ አስተዳደር…

የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች የግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች የግምገማ መድረክ በጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድን ጨምሮ የካቢኔ አባላት፣ ምክትል ቢሮ ኃላፊዎች እና በክልል ደረጃ ያሉ ተቋማት አመራሮች…

ዜጎች ራሳቸውን ለጉበት በሽታ አጋላጭ ከሆኑ መንስኤዎች ሊጠብቁ ይገባል – ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዜጎች ራሳቸውን ለጉበት በሽታ አጋላጭ ከሆኑ መንስኤዎች መጠበቅ እንዳለባቸው የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ ገለጹ። በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ13ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ9ኛ ጊዜ “የጉበት ጤና ለጤናማ ሕይወት” በሚል መሪ ሀሳብ እየተከበረ…

ቢሮው ለትግራይ ክልል 9 ሺህ 500 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የፕሮጀክቶች አገልግሎት ቢሮ በትግራይ ክልል ለሚገኙ የተለያዩ ወረዳዎች 9 ሺህ 500 የአፈር ማዳበሪያን ጨምሮ ሌሎች ድጋፎችን አድርጓል፡፡ ቢሮው ከአፈር ማዳበሪያ በተጨማሪ 3 ሺህ ኩንታል ጤፍ፣ 1 ሺህ 585 ኩንታል ስንዴ…

በአዲስ አበባ የ2015 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የ2015 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት በዛሬው ዕለት ይፋ ሆኗል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) ጉዳዩን አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም በዘንድሮዉ የ…

አጀንዳዎችን በማሰባሰብ ሂደት የሚሳተፉ አካላት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ለሚያከናውነው አጀንዳዎችን የማሰባሰብ ስራ የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን ለይቷል፡፡ ባለድርሻ አካላትም በኮሚሽኑ በሚቀርብላቸው ጥሪ መሰረት በሚደረገው አጀንዳ የማሰባሰብ ሥራ ንቁ…

ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ (ኢ/ር) ከቮልስዋገን ኩባንያ የአፍሪካ ከፍተኛ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ (ኢ/ር) እና ምክትል ኮሚሽነር ዳንኤል ተሬሳ ከጀርመኑ ቮልስዋገን የመኪና አምራች ኩባንያ የአፍሪካ ከፍተኛ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ። በተጨማሪም በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር…

አስፈፃሚ ተቋማቱ ሥራቸውን በተፋጠነ ሁኔታ እንዲያከናውኑ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዲጂታል ፋውንዴሽን ፕሮጀክት አስፈፃሚ ተቋማት ሕዝቡ ከፕሮጀክቶች ማግኘት ያለበትን ጥቅም እንዲያገኝ ሥራቸውን በተፋጠነ መልኩ እንዲሠሩ ተጠየቁ፡፡ የአስፈፃሚ ተቋማቱን የ2015 ዕቅድ አፈፃፀም፣ የሁለት ዓመት ጉዞ እና የ2016 ትግበራ…