Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በድሬዳዋ የደመራ በዓል የሚከበርበትን ስፍራ የማፅዳት መርሐ ግብር ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር ከኃይማኖት አባቶች ጋር በመሆን በከተማዋ የደመራ በዓል የሚከበርበትን ስፍራ የማጽዳት መርሐ ግብር አከናውነዋል፡፡ በዚሁ ወቅት ድሬዳዋ ሁሉም እምነቶች በፍቅር፣ በአብሮነትና በሰላም የሚኖሩባት…

ኢትዮጵያ በቀጣይ በኒውክሌር ቴክኖሎጂ ላይ በትኩረት ትሰራለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በቀጣይነት በኒውክሌር ቴክኖሎጂ ዘርፍ ላይ በትኩረት ትሰራለች አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን የተናገሩት ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር የኒውክሌር ልማትን አስመልክቶ የሁለትዮሽ…

ፕሬዚዳንት ታዬ የፀጥታው ምክር ቤትን ለማሻሻል አስቸኳይ እርምጃ እንዲወሰድና ለአፍሪካ ውክልና ቅድሚያ እንዲሰጥ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤትን ለማሻሻል አስቸኳይ እርምጃ እንዲወሰድ እና በማሻሻያው ለአፍሪካ ውክልና ቅድሚያ እንዲሰጥ  ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ጥሪ አቅርበዋል። ፕሬዚዳንት ታዬ በ80ኛው የተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባዔ…

ኢትዮጵያ በመተማመን፣ በእውቀት እና መከባበር ላይ የተመሰረተ አጋርነት ለማሳደግ ቁርጠኛ ናት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በመተማመን፣ በእውቀት እና በጋራ መከባበር ላይ የተመሰረተ አጋርነት ለማሳደግ ቁርጠኛ ናት አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በሩሲያ እየተካሄደ በሚገኘው በዓለም የአቶሚክ ፎረም ላይ ባስተላለፉት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከዓለም አቀፍ የአቶሚክ ኢኔርጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዓለም አቀፍ የአቶሚክ ኢኔርጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ራፋኤል ማርያኖ ግሮሲ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ውይይቱን ያደረጉት በሩሲያ እየተከናወነ ከሚገኘው የዓለም አቀፍ የአቶሚክ ፎረም ጎን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከቤላሩስ ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዓለም አቀፍ የአቶሚክ ፎረም ጎን ለጎን ከቤላሩስ ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ከፕሬዚዳንት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዓለም የአቶሚክ ሣምንት ጉባኤ ለመሳተፍ ሩሲያ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዓለም የአቶሚክ ሣምንት ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ሩሲያ ገቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዓለም የአቶሚክ ሣምንት (World Atomic Week) ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ሩሲያ መግባታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት መረጃ…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በመስከረም ወር በሚከበሩ በዓላት ዙሪያ ከፀጥታ አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በመስከረም ወር በሚከበሩ በዓላት ዙሪያ ዛሬ ከፌደራል፣ አዲስ አበባ እና ኦሮሚያ ክልል የፀጥታ አመራሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷…

ለትውልድ በሚተላለፉ ጉዳዮች ላይ ልዩነት ሊኖር አይገባም

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንደ ዓድዋ ድል አይነት ለትውልድ በሚተላለፉ ጉዳዮች ላይ ልዩነት ሊኖር አይገባም አሉ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትሕ ፓርቲ (ኢዜማ) ም/መሪ አቶ ዮሐንስ መኮንን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ ይህ ትውልድ…

በሲዳማ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ከተማ የተገነባው መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በዛሬው ዕለት ስራ ጀምሯል፡፡ የአንድ ማዕከል አገልግሎቱ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ተመርቆ ክፍት ተደርጓል፡፡…