Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የአፍሪካና ካሪቢያን ሀገራት በቅኝ ግዛት ወቅት ለተፈጸመባቸው በደል ፍትሕ ሊጠይቁ ይገባል – መሐመድ አሊ ዩሱፍ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ እና ካሪቢያን ሀገራት በቅኝ ግዛት ወቅት ለተፈፀሙ በደሎች በጋራ ፍትሕ መጠየቅ አለባቸው አሉ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር መሐመድ አሊ ዩሱፍ
2ኛው የአፍሪካ ካሪቢያን ሀገራት መሪዎች ጉባዔ…
የኢትዮጵያን ማንሠራራት ወደ ዘላቂ ብልጽግና ለማሻገር በቁርጠኝነት ይሰራል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰላማችንን እያጸናን የኢትዮጵያን የማንሠራራት ጉዞ ለማፋጠን በተባበረ አቅም መትጋት አለብን አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡
በዛሬው ዕለት እየተከበረ የሚገኘውን የኅብር ቀን አስመልክቶ "ሰላማችንን ማጽናት ለኢትዮጵያ ማንሠራራት"…
የአፍሪካና ካሪቢያን ሕዝቦችን የጋራ ተጠቃሚነት ለማጠናከር በትኩረት ይሰራል -ካርላ ባርኔት
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካ ለካሪቢያን ሕዝቦች የቤታችን ያክል ነች አሉ የካሪቢያን ሀገራት ዋና ጸሃፊ ካርላ ባርኔት።
2ኛው የአፍሪካ ካሪቢያን ሀገራት መሪዎች ጉባዔ በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡
ካርላ ባርኔት በዚህ ወቅት ÷ የአፍሪካና…
የሻደይ፣ አሸንድየ፣ ሶለልና እንግጫ ነቀላ በዓላት የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ከነሐሴ አጋማሽ ጀምሮ ሲከበሩ የቆዩት የቡሔ፣ የሻደይ፣ አሸንድየ፣ ሶለል እና እንግጫ ነቀላ በዓላት የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው።
የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነፊሳ አልማህዲ በመርሐ ግብሩ ላይ እንዳሉት፥ የብሔር…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአንጎላ ፕሬዚዳንት ጁአዎ ሎሬንቾ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአንጎላ ፕሬዚዳንትና የወቅቱ የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ጁአዎ ሎሬንቾ ጋር ተወያይተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው እንዳሉት፥ ከ2ኛው የአፍሪካ-ካሪኮም ጉባኤ ጎን ለጎን በሁለቱ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የአፍሪካ እና ካሪቢያን ሀገራት ትብብር እንዲጠናከር ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአፍሪካ እና ካሪቢያን ሀገራት አንድነትና ትብብር እንዲጠናከር ጥሪ አቀረቡ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው 2ኛው የአፍሪካ-ካሪቢያን ማህበረሰብ ጉባኤ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፥…
የኅብር ቀን በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኅብር ቀን "ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ" በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል።
በበዓሉ ላይ ኅብር፣ አንድነት፣ የጋራ እሴቶችን የሚያንፀባርቁ የተለያዩ ኩነቶች የቀረቡ ሲሆን፥ ዕለቱን በማስመልከት የማዕድ ማጋራትና የቁሳቁስ ድጋፍ…
ጉባኤው ለአየር ንብረት ለውጥ መፍትሄ የሆኑ አጀንዳዎች ላይ ትኩረት ያደርጋል – ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 2ኛው የአፍሪካ አየር ንብረት ጉባኤ ለአየር ንብረት ለውጥ መፍትሄ የሆኑ አጀንዳዎችን በጋራ ማስቀመጥ ላይ ትኩረት ያደርጋል አሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)።
ሚኒስትሯ ከነገ ጀምሮ በአዲስ አበባ የሚካሄደውን 2ኛው የአፍሪካ…
ብሔራዊ ጥቅማችንን ለማረጋገጥ የአብሮነት እሴታችንን አጥብቀን መያዝ አለብን – አቶ አወል አርባ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ተጽዕኖዎችን በመቋቋም ብሔራዊ ጥቅማችንን ለማረጋገጥ የአብሮነት እሴታችንን አጥብቀን መያዝ አለብን አሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ “ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ” በሚል መሪ ሐሳብ እየተከበረ የሚገኘውን…
ያጠናቀቅናቸው ታላላቅ ፕሮጀክቶች በኅብረት ከሰራን የሚያቅተን ነገር እንደሌለ ህያው ምስክሮች ናቸው – አቶ ጥላሁን ከበደ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኅብረት ከሰራን የሚያቅተን ነገር አለመኖሩን ሰርተን ያጠናቀቅናቸው ታላላቅ ፕሮጀክቶቻችን ህያው ምስክሮች ናቸው አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ።
ርዕሰ መስተዳድሩ "ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ" በሚል መሪ ሀሳብ…