Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሁሉም የመፈተኛ ማዕከላት መሰጠት ጀምሯል አለ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ÷ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በዛሬው ዕለት በኦንላይንና በወረቅት…

ከኢንዱስትሪ ፓርኩ የአቮካዶ ዘይት ምርት ከ2 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ ለውጭ ገበያ ካቀረበው የአቮካዶ ዘይት ምርት ከ2 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል፡፡ የሲዳማ ክልል ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ኃይሉ የተራ ለፋና ዲጂታል…

መንግሥት የሕዝቡን ጥያቄ ለመመለስ ዛሬም እንደ ትናንቱ በትጋት ይሠራል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት የሕዝቡን ጥያቄ ለመመለስ ዛሬም እንደ ትናንቱ በትጋት ይሠራል አለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ፥ መንግስት ዛሬም የሰላም በሮችን ክፍት አድርጎ እየጠበቀ የሕዝቡን የሰላምና የልማት ጥያቄ ለመመለስ…

መገናኛ ብዙሃን ሙስናን ለመታገል ጠንክረው ሊሰሩ ይገባል – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መገናኛ ብዙሃን ሙስናን ለመታገል ጠንክረው መስራት ይጠበቅባቸዋል አሉ የብልጽግና ፓርቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፡፡ የኦሮሚያ ክልል የስነ ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ሚዲያ ለስነ ምግባር ግንባታ እና መልካም…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ44 ሚሊየን በላይ የቡና ችግኝ ለተከላ ተዘጋጅቷል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ በዘንድሮ አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከ44 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ የቡና ችግኝ ለተከላ ተዘጋጅቷል አለ። በም/ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኡስማን…

ፅዱ አካባቢን ለመፍጠር ሁሉም አስተዋፅኦ እንዲያበረክት ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአካባቢ ብክለትን በመከላከል ፅዱ አካባቢን ለመፍጠር ሁሉም አስተዋፅኦ እንዲያበረክት ተጠየቀ። ፅዱ ሀረርን ባህል ማድረግ በሚል መሪ ሃሳብ ሁለተኛው ዙር የፅዱ ኢትዮጵያ ህዝባዊ ንቅናቄ ተጀመረ። የኢትዮጵያ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና…

የአማራ ክልል የሽምግልና መማክርት ምስረታ ማብሰሪያ ገባኤ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል የሽምግልና መማክርት ምስረታ የማብሰሪያ ገባኤ በባሕር ዳር ከተማ ተካሄደ። በጉባኤው በአማራ ክልል ከሚገኙ 22 ዞኖች የተመረጡ የሀገር ሽማግሌዎች የተካተቱበት ክልላዊ የሽምግልና መማክርት ተመስርቷል። የሽማግሌዎች መማክርት…

በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ የ7ኛው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ማስጀመሪያ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ የ7ኛው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ማስጀመሪያ "በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ ይገኛል። በመርሐ ግብሩ ላይ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ባስተላፉት መልዕክት÷ በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ ባለፉት ስድስት…

በአማራ ክልል ለችግኝ መትከያ የሚሆን ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን በላይ ጉድጓድ ተዘጋጅቷል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል "በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ ሀሳብ ለሚካሄደው አረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። የቢሮው ምክትል ሀላፊ አቶ ደረጀ ማንደፍሮ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ በክልሉ ለዘንድሮው…

ከሰኔ 24 ጀምሮ በተለያዩ ከተሞች በሚገኙ ባንኮች የፋይዳ መታወቂያ እንደ ቅድመ ሁኔታ ይተገበራል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሰኔ 24 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በ25 የክልል ከተሞች በሚገኙ ባንኮች አዲስ የባንክ አካውንት ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ይዞ መቅረብ እንደ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ ይደረጋል አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም፡፡ የብሔራዊ መታወቂያ…