Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ኢትዮጵያና ኢራን በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ አብሮ ለመስራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መከሩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በኢትዮጵያ ከኢራን አምባሳደር አሊ አክባር ረዜል ጋር ተወያይተዋል፡፡
አቶ መላኩ አለበል በዚህ ወቅት÷ ኢራን ከኢትዮጵያ ካላት ጉልህ የሁለትዮሽ ግንኙነት በተጨማሪ በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ኢንቨስትመንትን…
ፍቼ ጫምባላላ የአብሮነት እና የህብረ ብሔራዊነት ነፀብራቅ የሆነ ድንቅ በዓል ነው – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ለፍቼ ጫምባላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
አቶ አደም ፋራህ በማህበራዊ ትስስር…
በኤሌክትሪክ የሚሰሩ አውሮፕላኖችን አገልግሎት ላይ ለማዋል ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና አርቸር አቪዬሽን በተለያዩ ዘርፎች በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡
ስምምነቱ በኤሌክትሪክ የሚሰሩ አውሮፕላኖችን በአየር ትርንስፖርት አገልግሎት ላይ ለማዋል እና በአርቸር ኤር የበረራ…
የፊቼ ጫምባላላ በዓል ዋዜማ “ፊጣሪ ሃዋሮ” በሀዋሳ መከበር ጀመረ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ ፊቼ ጫምባላላ በዓል ዋዜማ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞን ጨምሮ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በሀዋሳ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡
"ፊጣሪ ሃዋሮ" በመባል የሚታወቀው ክብረ በዓሉ በሲዳማ ባህል አዳራሽ…
ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከቻይና ብሔራዊ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ጋር በትብብር ለመስራት ተስማማ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከቻይና ብሔራዊ ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ጋር በትብብር ለመስራት ስምምነት አድርጓል።
የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አድማሱ ዳምጠው በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ የባህል ዘርፍ አማካሪ ዣንግ ያዌይን እና በቻይና…
በመዲናዋ 165 ሺህ ዜጎች የ5 ሚሊየን ኮደርስ የስልጠና መርሐ-ግብርን እየተከታተሉ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ 165 ሺህ ዜጎች የ5 ሚሊየን የኢትዮ ኮደርስ ኢኒሼቲቭ ስልጠና መርሐ-ግብር እየተከታተሉ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ገለጸ፡፡
የቢሮው ምክትል ኃላፈ ቱሉ ጥላሁን (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬት…
የማዕከሉ ሰልጣኝ ሴቶች በገበያ ተፈላጊ የሆነ ክህሎት ባለቤት እንዲሆኑ ይሰራል ተባለ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ’ለነገዋ’ የሴቶች ተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል ሰልጣኝ ሴቶች በገበያ ተፈላጊ የሆነ ክህሎት ባለቤት እንዲሆኑ እንደሚሰራ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ።
ሚኒስትሯ ከማዕከሉ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ባደረጉት ውይይት፤…
በኦሮሚያ ክልል የህዝቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ተግባራት ተከናውነዋል ተባለ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ የህዝቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ተግባራት መከናወናቸው ተገለጸ።
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በምዕራብ አርሲ ዞን ገደብ ሃሳሳ ወረዳ…
አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከእንግሊዝ የአፍሪካ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከእንግሊዝ የባለብዙወገን ግንኙነት፣ ሰብአዊ መብቶችና የአፍሪካ ጉዳይ ሚኒስትር ሎርድ ኮሊንስ ጋር ተወያይተዋል።
ሁለቱ ወገኖች በውይይታቸው የሀገራቱን የልማት አጋርነት፣ የኢኮኖሚ ትብብርና…
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዳዲስ ሹመቶችን ሰጠ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለተለያዩ የኃላፊነት ቦታዎች ሹመቶችን መስጠቱን አስታውቋል፡፡
በዚህም መሰረት፡- ወ/ሮ አይሻ መሀመድ የአዲስ አበባ ከተማ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር፣ ወ/ሮ ቆንጂት ደበላ የሴቶች ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ…