Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ሴክተሮቹ በሁሉም መስኮች መሻሻሎችን እያሳዩ ነው- እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀላባ ቁሊቶ ክላስተር ማዕከል የክልል መሥሪያ ቤቶች አፈጻጸም የሚገኝበት ደረጃ መለየትን ታሳቢ ያደረገ መድረክ በሆሳዕና ከተማ ተካሂዷል።
በመድረኩም የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰውን (ዶ/ር) ጨምሮ የፍትሕ እና…
ኢትዮጵያ እና ኬንያ በጉምሩክ ጉዳዮች ላይ በጋራ በሚሠሩበት ሁኔታ ላይ መከሩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ እና በኬንያ መካከል የአንድ አለቅ የድንበር ጣቢያዎችን ለማስፋፋት የሚያስችል ውይይት ተካሄደ፡፡
በውይይቱ ላይ የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን እና የኬንያ ገቢዎች ባለስልጣን እንዲሁም የሀገራቱ ባለድርሻ ተቋማት የተሳተፉበት የአንድ አለቅ…
ኢትዮጵያ የከተማ ልማት ስኬታማ ተሞክሮዋን በዩኤን ሃቢታት ስብሰባ ላይ አካፈለች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የከተማ ልማት ስኬታማ ተሞክሮዋን በናይሮቢ እየተካሄደ በሚገኘው የዩኤን ሃቢታት የሥራ አስፈጻሚ ቦርድ ስብሰባ ላይ አካፈለች፡፡
በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ዴዔታ ፈንታ ደጀን የተመራ ልዑክ በስብሰባው ላይ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡…
ሚኒስቴሩ እና ኮሚሽኑ በትብብር በሚሠሩባቸው ጉዳዮች ላይ መከሩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፍትሕ ሚኒስቴር እና የኢትየጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በቀጣይ በጋራ በሚሠሩባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱ ላይም፤ በሽግግር ፍትሕ ትግበራ ሂደት፣ በሁሉን አቀፍ የሰብዓዊ መብት ሀገራዊ ሪፖርት ዝግጅት እና ነፃ የሕግ ድጋፍ…
የሕዳሴው ግድብ የተስፋ፣ የይቻላል እና የማድረግ አቅም ማሳያ ነው- ተማሪዎች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የተስፋ፣ የይቻላል እና የማድረግ አቅም ማሳያ መሆኑን ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ያነጋገራቸው ተማሪዎች ገለጹ፡፡
ግድቡ ያለፈባቸው ተግዳሮቶች እና አሁን የደረሰበት የድል ብስራት ጉዞ ለነገው ትውልድ ማሳያ መሆኑንም…
የኢትዮጵያ የዲጂታል መሰረተ ልማት ግንባታ ለአፍሪካ ሀገራት ትምህርት እንደሚሆን ተጠቆመ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ሀገራት ትምህርት የሚሆን የዲጂታል ኢኮኖሚና መሰረተ ልማት እየገነባች መሆኑን በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ገለጸ፡፡
በኮሚሽኑ የፈጠራና ቴክኖሎጂ ክፍል ኃላፊ ማክታር ሳክ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ ለዲጂታል ኢኮኖሚ…
የኢትዮጵያን የዕዳ ሽግሽግ ጥረት በተመለከተ ለመንግስት የልማት ድርጅቶች ገለጻ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የዕዳ ሽግሽግ እንዲደረግ እያከናወነቻቸው ያሉትን ተግባራት በተመለከተ የገንዘብ ሚኒስቴር ለዋና ዋና የመንግስት የልማት ድርጅቶች ገለጻ አድርጓል፡፡
የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት፥ ተቋማቱ ከኢትዮጵያ…
የሶማሌ እና የአፋር ክልሎች ህዝቦች የሰላምና የልማት ፎረም ተመሰረተ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ እና የአፋር ክልሎች ህዝቦች የሰላም እና የልማት ፎረም ተመሰረተ።
የሁለቱ ክልሎች ህዝቦች የወንድማማችነት ግንኙነት ማጠናከሪያ መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል።
በመድረኩ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታዎች ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር)…
በሕገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ነበር የተባሉ 65 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አካባቢ በመሆን በሕገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ነበሩ የተባሉ 65 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ተቋሙ አስታውቋል፡፡
ከተጠርጣሪዎቹ በተጨማሪም በአጠቃላይ ሰባት በሕገ-ወጥ የንግድ እንቅስቃሴ ላይ…
ሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም ለመቻል የሚከናወኑ ተግባራት እንዲጠናከሩ ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም በመቻል ከተረጅነት ለመላቀቅ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት አበረታች መሆናቸውን የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ።
ባለፋት ሥድስት ወራት ሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም ለመቻል የተሠሩ…