Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በዲግሪና ከዛ በላይ ለሰለጠኑ ሠራተኞች ሰፊ የውጭ ሀገር የሥራ ሥምሪት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በከፊል ከሰለጠኑ ሠራተኞች በተጨማሪ በዲግሪና ከዛ በላይ ለሰለጠኑ ሠራተኞች ሰፊ የውጭ ሀገር የሥራ ሥምሪት እየተሰጠ ነው አለ የሥራና ክህሎት ማኒስቴር፡፡ በማኒስቴሩ የኢትዮጵያ ሥራ ገበያ ፕሮጀክት ኃላፊ አቶ ብርሃኑ አለቃ ከፋና ፖድካስት ጋር…

ኢትዮጵያና ኳታር በወታደራዊ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) በኳታር ዶሃ የሥራ ጉብኝት እያደረጉ ነው፡፡ ሚኒስትሯ በዶሃ ቆይታቸው ከኳታር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና መከላከያ ሚኒስትር ሼክ ሳኡድ ቢን አብዱራህማን ቢን ሀሰን አል ታኒ ጋር ተወያይተዋል።…

በጥራት ላይ በትኩረት መሰራቱ የኢትዮጵያ ቡና ተፈላጊነት እንዲጨምር አስችሏል – አቶ ሻፊ ኡመር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጥራት ላይ በትኩረት መሰራቱ የኢትዮጵያ ቡና በዓለም አቀፍ ገበያ ተፈላጊነቱ እንዲጨምር አድርጓል አሉ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ም/ዋና ዳሬክተር ሻፊ ኡመር። ምክትል ዳይሬክተሩ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በ2017 በጀት ዓመት በቡና ምርት…

በኢትዮጵያና ኬንያ ድንበር አካባቢ የሕዝቦችን የልማት ተጠቃሚነት ለማጠናከር…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ እና ኬንያ ድንበር አካባቢ የሕዝቦችን ሁለንተናዊ የልማት ተጠቃሚነት ለማጠናከር በትብብር መስራት እንደሚገባ ተመላክቷል፡፡ በኢትዮጵያና ኬንያ ድንበር አካባቢ የሕዝቦችን የልማት፣ ሰላም እና መልካም አስተዳደር ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ…

ፈረንሣይ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ወታደራዊ ትብብር ይበልጥ ታጠናክራለች – ጄ/ል ፒየር ሺል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፈረንሣይ ከኢትዮጵያ ጋር በወታደራዊ መስክ ያላትን ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ዝግጁ ናት አሉ የሀገሪቱ ምድር ጦር አዛዥ ጄኔራል ፒየር ሺል። በጄነራል ፒየር ሺል የተመራ የፈረንሣይ ወታደራዊ ልዑክ ከኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አመራሮች ጋር…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልና በሱዳን ድንበር አካባቢ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም ጥሪን ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እና በሱዳን አጎራባች አካባቢዎች ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂ ሃይሎች የመንግሥትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ወደ ክልሉ ገብተዋል፡፡ ታጣቂ ሃይሎቹ ትጥቃቸውን ፈተው ወደ ክልሉ ከገቡ በኋላ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን…

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ለውጥ ማሳያዎች …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ገ/መስቀል ጫላ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ለውጥ ማምጣቱን የሚያሳዩ በርካታ ውጤታማ ስራዎች በየአካባቢው ተከናውነዋል አሉ። በክልሉ ባለፉት ቀናት "በመደመር መንግሥት እይታ የዘርፎች…

የኢትዮ-ቻይና የጉምሩክ አስተዳደር ትብብር …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና ቻይና የጉምሩክ አስተዳደር ተቋማዊ አቅም ግንባታ፣ የተቋም ልማትና ፈጣን የጉምሩክ አገልግሎት መስጠት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል። የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ ከቻይና ጉምሩክ አስተዳደር ሚኒስትር ዴኤታ ዋንግ…

አቶ አደም ፋራህ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር እና የአፍሪካ ህብረት ተጠሪ አሌክሲስ ላሜክ ጋር ተወያይተዋል።…

ውጤታማ የልማት ስራዎችን ለማስፋት የአመራሩ ተሞክሮ መቅሰም …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ስድስት ማዕከላት የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሲወስዱ የቆዩ የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ አመራሮቹ ባለፉት ቀናት "በመደመር መንግሥት እይታ የዘርፎች እመርታ" በሚል…