Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በጎንደር የጥምቀት በዓልን በድምቀት ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር የጥምቀት በዓልን በድምቀት ለማክበር የዝግጅት ሥራዎች መጠናቀቃቸውን የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው ገለጹ።
ከተማ አስተዳደሩ የጥምቀት በዓልን ሰላማዊ በሆነ መንገድ ለማክበር ከፀጥታ አካላትና ከማሕበረሰብ…
የምስራቅ ኢትዮጵያ ፈጥኖ ደራሽ የፖሊስ ካምፕ ግንባታ እንዲጠናቀቅ ድጋፍ እየተደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ የምስራቅ ኢትዮጵያ ፈጥኖ ደራሽ የፖሊስ ካምፕ ግንባታ በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ አመራሩ ክትትልና ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በድሬዳዋ የምስራቅ ኢትዮጵያ ፈጥኖ…
አደንዛዥ ዕጽ በመንግስት መኪና ሲያዘዋውር የነበረ ግለሰብ በ12 ዓመት ፅኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጣ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 21 ኩንታል ካናቢስ በመንግስት መኪና ሲያዘዋውር የነበረ ግለሰብ በ12 ዓመት ፅኑ እስራት እና በ40 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ መቀጣቱን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል።
ተከሳሽ ታምሩ ፍቅሬ የተባለው ግለሰብ ባለቤትነቱ…
በትግራይ ክልል ከ640 ሺህ በላይ ህዝብን ተጠቃሚ የሚያደርግ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት እየተከናወነ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት ከ640 ሺህ በላይ ህዝብ ተጠቃሚ የሚያደርግ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የውሃና ኢነርጂ ቢሮ ገለፀ።
በቢሮው የመጠጥ ውሀ አቅርቦት ዳይሬክተር አቶ ታጠረ…
በህዳሴ ግድብ ዓሳ የማምረት ስራ በስፋት እየተከናወነ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እና በሌሎችም የሀገሪቷ አካባቢዎች ዓሳ የማምረት ስራ በስፋት እየተከናወነ መሆኑን የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር) ገለጹ።
ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር) እንዳሉት÷መንግስት ሀገሪቷ ጥራትና…
የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ መካሄድ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ መካሄድ መጀመሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) አስታውቀዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷"ዛሬ ጠዋት እየተከናዋኑ ባሉ ጥረቶች ላይ ለመወያየት የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ…
የቅዱስ ገብርዔል ዓመታዊ የንግስ በዓል በድምቀት እየተከበረ ይገኛል
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታሕሣሥ 19 የሚከበረው የቁልቢ እና የሐዋሳ ገብርኤል ዓመታዊ የንግስ በዓል በደመቀ ሁኔታ እየተከበረ ይገኛል፡፡
ዓመታዊው ክብረ በዓሉ በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በተገኙበት ነው በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርዓቶች በደመቀ ሁኔታ…
ዛሬ አመሻሽ ላይ በሬክተር ስኬል 5 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አመሻሽ 12 ሠዓት ከ26 ላይ በፈንታሌ አካባቢ በሬክተር ስኬል 5 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ፡፡
የመሬት መንቀጥቀጡ በተደጋጋሚ እየተስተዋለ መሆኑንም ነው በዩኒቨርሲቲው የጂኦ ፊዚክስ ሕዋ ሣይንስ እና…
310 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 310 ኢትዮጵያውያን ባለፉት 15 ቀናት ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ለተመላሽ ወገኖች ድጋፍ የማድረግ እና ከቤተሰብ ጋር የመቀላቀል ሥራ እየተከናወነ…
በአማራ ክልል የቀድሞ ታጣቂዎችን ወደ ማሕበረሰቡ ለመቀላቀል ያለመ ምክክር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ከአማራ ክልል መንግሥት ጋር በክልሉ ያሉ የቀድሞ ታጣቂዎችን ወደ ማሕበረሰቡ መቀላቀልና መልሶ ማቋቋም በሚቻልበት ጉዳይ ላይ ምክክር አካሂዷል።
ለአተገባበር እንዲረዳም የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ዕቅድ፣ የፕሮግራም ይዘት፣…