Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት ለዓይነ ስውራን የመነፅር ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት በደብረ ብርሃን ከተማ ለ250 ዓይነ ስውራን ዘመናዊ የማንበቢያ መነፅር ድጋፍ አድርጓል።
በድጋፉ 113 ተማሪዎች ተጠቃሚ መሆናቸውን እና ቀሪዎቹ መምህራን እንዲሁም የመንግሥት ሠራተኞች ናቸው ተብሏል፡፡
መነፅሩ…
ኢትዮ ቴሌኮም በ67 ከተሞች የ4ጂ ሞባይል ኔትወርክ አገልግሎት አስጀመረ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በ67 ከተሞች ከፍተኛ ፍጥነት እና አስተማማኝ የዳታ አገልግሎት ለማቅረብ የሚያስችለውን ዘመናዊ የ4ጂ LTE የሞባይል አገልግሎት አስጀመረ፡፡
የ4 ጂ LTE ኔትወርክ ማስፋፊያው በከተሞቹ በማደግ ላይ የሚገኘውን የደንበኞቹን ፍላጎት…
422 ሺህ 842 ሰዎች የኮደርስ ስልጠና በመውሰድ ላይ መሆናቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ5 ሚሊየን ኢትዮጵያዊያን ኮደርስ ኢኒሼቲቭ 422 ሺህ 842 ሰዎች ስልጠናውን በመውሰድ ላይ መሆናቸውን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ።
ሚኒስትሩ የኢኒሼቲቩን አተገባበር ለመከታተል እና ለመደገፍ ለተቋቋመው…
በአስቸኳይ የሙስና መከላከል ሥራ የ1 ሚሊየን ዶላር የግዢ ጨረታ ሂደት ተቋረጠ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በአስቸኳይ የሙስና መከላከል ሥራ የ1 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የግዥ ጨረታ ሂደት ማቋረጡን አስታወቀ፡፡
በሕዳሴ ቴሌኮም አክሲዮን ማኅበር ሊከናወን የነበረውን የ1 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የሶላር…
የጦር መሳሪያ በሀይማኖት ተቋም ውስጥ ቀብሮ በመሸሸግ የተከሰሱ የአል-ሻባብ አባላት በ18 ዓመት እስራት ተቀጡ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጦር መሳሪያ በሀይማኖት ተቋም ቅጥር ግቢ ውስጥ ቀብሮ በመሸሸግ የተከሰሱ የአል-ሻባብ አባላት እስከ 18 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እንዲቀጡ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ድሬዳዋ ምድብ ጅግጅጋ ተዘዋዋሪ ወንጀል ችሎት ውሳኔ ሰጥቷል።
በፍትህ…
አደገኛ ዕፅ በማዘዋወር የተጠረጠሩ የውጭ ሀገር ዜጎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አደገኛ ዕፅ በማዘዋወር የተጠረጠሩ የውጭ ሀገር ዜጎች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጣራባቸው መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡
ተጠርጣሪዎቹ ኢትዮጵያን የአደገኛ ዕፅ ዝውውር መዳረሻ ለማድረግ በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ ሀገር ውስጥ…
ማኅበራዊ ችግሮች የምንፈታበት አንዱ መንገድ የበጎ ፈቃድ ሥራ ነው – አቶ መሀመድ እድሪስ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራችንን ማኅበራዊ ችግሮች የምንፈታበት አንዱ መንገድ የበጎ ፈቃድ ሥራ ነው ሲሉ የሰላም ሚኒስትር መሀመድ እድሪስ ገለጹ።
በሀገራዊ አንድነት፣ በዘላቂ ሰላም ግንባታ እና ብሔራዊ መግባባት ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት ተካሂዷል፡፡
በመድረኩ…
የመሰረታዊ ባሕረኞች ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ግንባታን እስከ መጋቢት ለማጠናቀቅ እየተሠራ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቢሾፍቱ ከተማ በ16 ሔክታር ላይ መጋቢት 25 ቀን 2015 ዓ.ም ግንባታው የተጀመረው የመሰረታዊ ባሕረኞች ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ግንባታ 71 በመቶ ተጠናቅቋል፡፡
የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ ኮሎኔል መሐመድ አሰን (ኢ/ር) እንዳሉት÷ ከ14 በላይ…
የፋርማሲዩቲካል ኢንቨስትመንትን ለማሳደግ የሚደረገውን ድጋፍ አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፋርማሲዩቲካል ኢንቨስትመንት ያለውን የሀገር ውስጥ ባለሃብቶች ተሳትፎ ለማሳደግ በዘርፉ ለሚሰማሩ ባለሃብቶች የሚደረገውን ድጋፍ አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለጸ፡፡
የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት…
በምስራቅ ወለጋ ዞን በትራፊክ አደጋ የ11 ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምስራቅ ወለጋ ዞን ሲቡ ሲሬ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ11 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡
አደጋው የተከሰተው በተለምዶ ሲኖ ትራክ በሚል የሚታወቅ የጭነት ተሸከርካሪ እና የህዝብ ማመላለሻ ሚኒ ባስ በመጋጨታቸው መሆኑ ተነግሯል፡፡
በአደጋው…