Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በትራፊክ አደጋ ነፍሰጡር እናትን ጨምሮ የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ዋጫሌ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ለመውለድ ወደ ሆስፒታል በአምቡላንስ ስተወሰድ የነበረች ነፍሰጡር እናትን ጨምሮ የአራት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡
አደጋው ከሙከ ጡሪ ወደ አዲስ አበባ ሪፈር የተባለች ወላድ እናት…
የፍርድ ውሳኔን በመሻር ታራሚ እንዲፈታ ትዕዛዝ የሰጡ ዳኞች በእስራት ተቀጡ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ፍርድ ቤትና የሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔን በመሻር ከስልጣናቸው ውጪ ታራሚ እንዲፈታ ትዕዛዝ የሰጡ ዳኞች በ1 ዓመት እስራት እንዲቀጡ የጋምቤላ ከተማ አካባቢው ከፍተኛ ፍ/ቤት ወንጀል ችሎት ወሰነ።
ተከሳሾቹ 1ኛ የአኘዋሃ ዞን ከፍተኛ ፍርድ…
የአዋሽ ኮምቦልቻ የባቡር ፕሮጀክትን ከዘረፋ መጠበቅ እንደሚገባ ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዋሽ ኮምቦልቻ - ወልዲያ ሃራገበያ ፕሮጀክት ከውድመትና ከዘረፋ ለመጠበቅ ትኩረት ስጥቶ መንቀሳቀስ እንደሚገባ የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን አሳሰበ።
በፕሮጀክቱ ላይ እየደረሰ ያለውን ውድመት ለመከላከል…
በአማራ ክልል የመጠጥ ውሃ አቅርቦትና የፍሳሽ ቆሻሻ አወጋገድን አቀናጅቶ በመገንባት ላይ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የከተሞችን የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት እና የፍሳሽ ቆሻሻ አወጋገድ መሰረተ ልማቶችን አቀናጅቶ በመገንባት የህዝብ ፍላጎት ለማሟላት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ ሃላፊ ማማሩ አያሌው (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
ከ400 ሚሊየን…
በጳውሎስ ሆስፒታል የካንሰር መድኃኒት እጥረት ተገቢ አገልግሎት ለመስጠት አላስቻለም ተባለ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጳውሎስ ሆስፒታል የካንሰር መድኃኒት እጥረት መኖሩን በሆስፒታሉ በህክምና ላይ ያሉ ታካሚዎች ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ተናግረዋል፡፡
በዚህም በሆስፒታሉ ውስጥ ያለው የካንሰር መድኃኒት እጥረት ለከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ችግር እንዲጋለጡ ማድረጉን…
ከ9 ሺህ በላይ ሕገ-ወጥ የሽጉጥ ጥይት ተያዘ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሰሜን ወሎ ዞን አንጎት ወረዳ ከ9 ሺህ በላይ ሕገ-ወጥ የሽጉጥ ጥይት ከሁለት ተጠርጣሪዎች ጋር መያዙን የወረዳው ፖሊስ አስታውቋል፡፡
ለጥፋት አላማ ሊውል የነበረው ጥይቱ መነሻውን ጎንደር ከተማ አድርጎ ወደ ወልድያ-ደሴ ሲጓዝ በነበረ ሚኒባስ…
ኮርፖሬሽኑ የፉጃን ባለሃብቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ እንደሚሰራ ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፉጃን ባለሃብቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ እንደሚሰራ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ገለጸ፡፡
የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ከቻይና ፉጃን ግዛት ከመጡ ከፍተኛ የመንግስት ልዑካን ጋር ባደረጉት ውይይት÷የፉጃን…
የብልፅግና ፓርቲና የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ አጋርነት እያደገ መጥቷል – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ እና የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ አጋርነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መጥቷል ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ።
አቶ…
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ዘመናዊ የደረሠኝ አጠቃቀም ሊተገበር ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘመናዊ አዲስ የደረሠኝ አጠቃቀም ከየካቲት 3 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ ምክትል ኃላፊ ወንድማገኝ ደግፌ አስታወቁ፡፡
ሕገ-ወጥ ደረሠኝ ጥቂቶችን በመጥቀም የመንግሥትን ገቢ እያሳጣ መሆኑን…
ለልማት በሚል ገንዘብ ሰብስበው ለግል ጥቅም ያዋሉ በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሸገር ከተማ አስተዳደር ለልማት በሚል ከማህበረሰቡ ከ3 ሚሊየን ብር በላይ በመሰብሰብ ለግል ጥቅም በማዋል የተከሰሱ በጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ የኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ ወንጀል ችሎት ወሰነ።
የኦሮሚያ ክልል…