Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አባላትና ደጋፊዎች በተገኙበት በጅቡቲ ተከበረ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2017(ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ አምስተኛ ዓመት የምስረታ በዓል “የሐሳብ ልዕልና ለሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሐሳብ በጅቡቲ የሚኖሩ አባላትና ደጋፊዎች በተገኙበት ተከብሯል።
በመርሐ-ግብሩ ላይ በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ የእንኳን ደህና…
በታኅሣስ ወር ዝናብ ሰጪ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች ቀጣይነት ይኖራቸዋል- ኢንስቲትዩቱ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥለው የታኅሣስ ወር ዝናብ ሰጪ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች ቀጣይነት እንደሚኖራቸው የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡
ኢንስቲትዩቱ የታኅሣስ ወር የአየር ሁኔታን በተመለከተ በማኅበራዊ ትስስሩ ገጹ ባጋራው መረጃ÷ ዝናብ ሰጪ የሚቲዎሮሎጂ…
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተለያዩ ሹመቶችን ሰጠ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተለያዩ አዳዲስ ሹመቶችን ሰጥቷል ፡፡
በዚህ መሰረትም፦
1. አቶ ግርማ ሰይፉ - የከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ ኃላፊ
2. ወ/ሮ ቆንጂት ደበላ- የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር
3. ወ/ሮ ኒዕመተላህ…
አቶ ኦርዲን የኮሪደር ልማት ሥራ ኢኮኖሚን ለማነቃቃት ከፍተኛ ሚና እንዳለው ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪክልል እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት ሥራ ኢኮኖሚውን ለማነቃቃት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አለው ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡
በኢትዮጵያ መንገዶች ባለ ስልጣን ዋና ስራ አስፈፃሚ መሃመድ አብዱረህማን(ኢ/ር) የተመራ ልዑክ…
በእስያ መሰረተ ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ ፕሬዚዳንት የተመራ ልዑክ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጎበኘ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ)በእስያ መሰረተ ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ ፕሬዚዳንት ጂን ሊኩን የተመራ የልዑካን ቡድን በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጎበኘ።
የልዑካን ቡድኑ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው እንዲሁም ከአየር መንገዱ…
ኢትዮጵያና ፓኪስታን በንግድ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር እንደሚያጠናክሩ ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ፓኪስታን በንግድ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማስፋት እንደሚሰሩ ገልጸዋል፡፡
በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር ከፓኪስታን የንግድ ሚኒስትር ጃም ከማል ካን ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም ሁለቱ ሀገራት በንግዱ ዘርፍ…
የኢትዮጵያ ዓይን ባንክ በክልሎች ተጨማሪ ቅርንጫፎችን ሊከፍት ነው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዐይን ባንክ የዓይን ብሌን ልገሣን ለማበረታታት በክልሎቸ ተጨማሪ ማዕከላትን ሊከፍት መሆኑን አስታውቋል።
ባንኩ በኢትዮጵያ የዓይን ብሌን ልገሣን ባህል ማድረግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር መክሯል፡፡…
ብርጋዲየር ጄኔራል ሰይፈ ኢንጊ ጉራሮ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) እናት ሀገራቸውን ለ35 ዓመታት በውትድርና ሙያ ያገለገሉት ብርጋዲየር ጄኔራል ሰይፈ ኢንጊ ጉራሮ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡
ብርጋዲየር ጄኔራል ሰይፈ ኢንጊ ከአባታቸው ከአቶ ኢንጊ ጉራሮ እና ከእናታቸው ወ/ሮ ተሸቴ ፋኔ በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን…
ቃልን በተግባር መፈጸም የብልጽግና ፓርቲ ተጨባጭ መለያዎቹ ናቸው – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ቃልን በተግባር መፈጸም የብልጽግና ተጨባጭ መለያዎቹ ናቸው ሲሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትርና የብልጽግና ፓርቲ…
ብልጽግና ፓርቲ ባለፉት 5 ዓመታት ኢትዮጵያን ከስብራት ወደ ልዕልና የሚያሸጋግሩ ድሎችን አስመዝግቧል – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ባለፉት አምስት ዓመታት ኢትዮጵያን ከስብራት ወደ ልዕልና የሚያሸጋግሩ ድሎችን አስመዝግቧል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ፡፡
የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል የማጠቃለያ መርሐ ግብር በዓድዋ ድል…