Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ለቢሾፍቱ እድገት የአየር ኃይሉ አስተዋፅኦ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለቢሾፍቱ ከተማ ለውጥና እድገት የኢትዮጵያ አየር ኃይል አስተዋፅኦ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የአየር ኃይሉ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ፡፡ ሌተናል ጄኔራል ይልማ ለከተማዋ ኮሪደር ልማት ተቋሙ ከባለሀብቶችና የልማት አጋር ግለሰቦች…

የኢትዮጵያ የፖለቲካ ስርዓት ግንባታ ሂደት ተቀራርቦ የመስራትና የመነጋገር ባህልን ያመጣ ነው – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)በኢትዮጵያ የፖለቲካ ስርዓት ግንባታ ሂደት ተቀራርቦ የመስራትና በሃሳብ የበላይነት የመነጋገር ባህልን ያመጣ መሆኑን የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)…

ብልፅግና ፓርቲ ዕዳ ሳይሆን ምንዳ እናወርሳለን ብሎ የገባውን ቃል በተግባር እያረጋገጠ ነው – አብርሃም በላይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልፅግና ፓርቲ ሜጋ ፕሮጀክቶችን በመፈጸም ዕዳ ሳይሆን ምንዳ እናወርሳለን ብሎ የገባውን ቃል በተግባር እያረጋገጠ ነው ሲሉ የፓርቲው ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ አብርሃም በላይ…

ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለ500 ሺህ ህሙማን አገልግሎት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታህሣሥ 17 ፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በስድስት ወራት ጊዜ ውስጥ 500 ሺህ ለሚሆኑ ህሙማን የህክምና አገልግሎት መስጠቱ ተገለጸ። ሆስፒታሉ ውስብስብ የቀዶ ህክምና፣ ተመላለሽ ህክምና፣ የተኝቶ…

ኢጋድ ለነገሌ ቦረና ጠቅላላ ሆስፒታል የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ባለስልጣን (ኢጋድ) ለነገሌ ቦረና ጠቅላላ ሆስፒታል 20 ሚሊየን ብር የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉ የተገኘው በኢጋድ ዋና ፀሐፊ በወርቅነህ ገበየሁ(ዶ/ር) አማካኝነት ሂውማን ብሪጅ…

የኮሪደር ልማቱ የከተሞችን ዕድገት ከግምት ያስገባ ነው – አቶ ሙስጠፌ መሀመድ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት እየተገበረ ያለው የኮሪደር ልማት የከተሞችን ዕድገት ከግምት ያስገባ መሆኑን የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ ገለጹ፡፡ የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ላለፉት ሁለት…

የአምራች ኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም 60 በመቶ ማድረስ ተችሏል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታህሣሥ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአምራች ኢንዱስትሪዎች የሚስተዋሉ ተግዳሮቶችን በመፍታት የአምራች ኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም ወደ 60 በመቶ ማሳደግ መቻሉን የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ገለጹ። …

የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በድምቀት ለማክበር በቂ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሣሥ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሐረርጌ ሜታ ወረዳ የሚከበረው የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በድምቀት ተከብሮ እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት ማደረጉን የፀጥታ ጥምር ኃይል አስታወቀ፡፡ የመከላከያ ሠራዊት፣ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ፣ የኦሮሚያ…

ዛሬ በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 8 ጨዋታዎች ይካሄዳሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ በ18ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የበዓል ሰሞን (ቦክሲንግ ደይ) መርሐ ግብር 8 ጨዋታዎች ይካሄዳሉ። በዕለቱ ቀደም ብሎ 9፡30 ላይ በውጤት ቀውስ ውስጥ የሚገኘው ማንቼስተር ሲቲ በሜዳው ከኤቨርተን ጋር ይጫወታል። ምሽት 12…

አልማ በጤና፣ በትምህርትና በስራ ዕድል ፈጠራ ስኬታማ ተግባራትን ማከናወኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሣሥ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አማራ ልማት ማህበር (አልማ) ባለፉት አምስት አመታት በጤና፣ በትምህርትና በስራ ዕድል ፈጠራ ዘርፍ ስኬታማ ተግባራትን አከናውኗል ሲሉ የማህበሩ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ መላኩ ፈንታ ገለጹ፡፡ በማዕከላዊ ደቡብ ወሎና ሰሜን ጎጃም ዞኖች ተግባራዊ…