Browsing Category
Uncategorized
የዓድዋ ድል በመላው የሀገራችን ህዝቦች የህይወት መስዋዕትነት የተገኘ ታላቅ ድል ነው-የሀረሪ ክልል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል በመላው የሀገራችን ህዝቦች የህይወት መስዋዕትነት የተገኘ ታላቅ ድል ነው ሲል የሀረሪ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ገለፀ፡፡
ክልሉ 128ኛውን የዓድዋ ድል በዓል አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡
ክልሉ…
ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሌ፣አፋር፣ሐረሪ፣ጋምቤላ፣ቤኒሻንጉልጉሙዝ ክልሎችና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ተወካዮች ጋር ያደረጉት ውይይት
https://www.youtube.com/watch?v=lAzUJuJBYfs
ጋዜጠኛ አንቷን ጋሊንዶ በቁጥጥር ሥር የዋለው ከተሰጠው የዘገባ ፈቃድ ውጪ ሲንቀሳቀስ በመገኘቱ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳዊው ጋዜጠኛ አንቷን ጋሊንዶ በቁጥጥር ሥራ የዋለው ከተሰጠው የዘገባ ፈቃድ ውጪ በሀገር ውስጥ ጉዳይ ዘገባ ለመስራት ሲንቀሳቀስ በመገኘቱ ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ።
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ…
አባ ገዳዎችን ጨምሮ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖች የተውጣጡ አባ ገዳዎች፣ ሃደ ሲንቄዎች እና የሐይማኖት አባቶችን ጨምሮ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤም ለጎብኚዎቹ ገለጻ…
በአማራ ክልል ለመንገድ ስራ ህብረተሰቡ ከ411 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብ ተሳትፎ እንዳደረገ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በመንገድ ስራ ዘርፍ ህብረተሰቡ ከ411 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብ መዋጮ ተሳትፎ እንደነበረው የክልሉ መንገድ ቢሮ ገለጸ፡፡
የክልሉ መንገድ ቢሮ የሰባት ወራት የስራ አፈፃፀምን በጎንደር ከተማ እየተገመገመ ነው።
የቢሮ ሀላፊው…
ምዕመኑ በዓለ ጥምቀቱን ሲያከብር ሐይማኖታዊ ሥርዓቱን በጠበቀ መልኩ ሊሆን እንደሚገባ ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝበ ክርስቲያኑ የከተራና የጥምቀት በዓልን ሲያከብር ሐይማኖታዊ ሥርዓቱንና ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ ሊሆን እንደሚገባ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት አሳሰበ፡፡
በዓለ ጥምቀቱ በባሕርዳር ከተማ ሐይማኖታዊ እሴቱን…
ኤችፒሲ ኩባንያ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ መዋዕለ ንዋዩን የማፍሰስ ፍላጎት እንዳለው ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) “ኤችፒሲ” የተሰኘ የጀርመን ኩባንያ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ በዳታ ሴንተር ግንባታ መዋዕለ ንዋዩን የማፍሰስ ፍላጎት እንዳለው ገለጸ።
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ዘመን ጁነዲን ኩባንያው ባቀረበው ዝርዝር…
የሀላባ ብሔረሰብ የታሪክ ፣ የባህልና ቋንቋ ሲምፖዚየም በመካሄድ ላይ ነው
አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀላባ የዘመን መለወጫ የሴራ በዓል አካል የሆነው የሀላባ ብሔረሰብ የታሪክ፣ የባህልና ቋንቋ ሲምፖዚየም ዛሬ በሀላባ ቁሊቶ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
የሀላባ የዘመን መለወጫ የሴራ በዓል "ሴራችን የአንድነት ማሳያ ድንቅ…
ደቡብ አፍሪካ ዩክሬንና ሩሲያ የሠላም ድርድር እንዲጀምሩ ጠየቀች
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ አፍሪካ ዩክሬን እና ሩሲያ የሠላም ድርድር እንዲጀምሩ ጠይቃለች፡፡
የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ናሌዲ ፓንዶር ከኤስ ኤ ቢ ሲ ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው ግጭት እንዲያበቃ መሪዎቹ ሠላማዊ ውይይት ማድረግ…