Browsing Category
Uncategorized
ቦርዱ በወላይታ ዞን ህዝበ ውሳኔ አፈፃፀም ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንዲካሄድ አዘዘ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በወላይታ ዞን የተደረገው የሕዝበ ውሣኔ ሂደት ሕጋዊነት ለማረጋገጥ አዳጋች ሁኔታ በመፈጠሩ አፈፃፀም ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረገ አዘዘ፡፡
ምርጫ ቦርድ በሒደቱ ቁጥራቸው ጥቂት በማይባል የምርጫ ጣቢያዎች በሕጉ…
ኮሞሮስ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀ መንበርነትን ከሴኔጋል ተረከበች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮሞሮስ የ2023 የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበርነትን ከሴኔጋል በይፋ ተረክባለች።
36ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ዛሬ በሕብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ ተጀምሯል።
በጉባዔው መክፈቻ መርሐግብር የወቅቱ የሕብረቱ ሊቀ መንበር ሴኔጋል…
የነዳጅ ምርቶች መሸጫ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል
አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአውሮፕላን ነዳጅ በስተቀር የነዳጅ ምርቶች መሸጫ ዋጋ አሁን ባለው እንደሚቀጥል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ።
ከዛሬ ጥር 29 ቀን 2015 ዓ.ም ከሌሊቱ 6 ሰዓት ጀምሮ እስከ የካቲት 30 ቀን 2015 ዓ.ም…
ብሔራዊ የመረጃና ደኅንነት ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በመረጃ ኪነ ሙያ ያሰለጠናቸውን ባለሙያዎች አስመረቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሔራዊ የመረጃና ደኅንነት አገልግሎት ስር የሚገኘው ብሔራዊ የመረጃና ደኅንነት ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በመረጃ ኪነሙያ ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ባለሙያዎች ዛሬ አስመረቀ፡፡
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ታዜር…
ከድጎማ ስርዓቱ አሠራር ውጭ በሆነ መንገድ በሚንቀሳቀሱ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ እየተወሰደ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከነዳጅ ድጎማ ስርዓቱ አሠራር ውጭ በሆነ መንገድ በሚንቀሳቀሱ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ሚኒስቴሩ እንዳለው የነዳጅ ድጎማ ስርዓቱ ከሚፈቅደው አሠራር ውጭ በሆነ መንገድ ለመጠቀም…
አፈጉባዔ አገኘሁ ተሻገር በኢትዮጵያ ከሩሲያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር በኢትዮጵያ ከሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪሂን ጋር ተወያይተዋል፡፡
በኢትዮጵያና ሩሲያ መካከል በተለያዩ ዘርፎች ያለውን አዎንታዊ ትብብር አጠናክሮ ማስቀጠል አስፈላጊ መሆኑን በውይይታቸው ወቅት…
36ኛው የህብረቱ የመሪዎች ጉባኤ የአፍሪካ ሀገራት የነፃ ገበያ ትግበራ ማፋጠን ላይ ትኩረቱን ያደርጋል ተባለ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 36ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ የአፍሪካ ሀገራት የነፃ ገበያ ትግበራ ማፋጠን ላይ ትኩረቱን እንደሚያደርግ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጉባኤውን ለማካሄድ የተደረጉ ዝግጅቶችን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።…
የአደጋ ስጋት ቅነሳና አካታች የኢኮኖሚ ዕሴት ማሻሻያ ፕሮጀክትን ወደ ሥራ ለማስገባት ምክክር ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአደጋ ስጋት ቅነሳና አካታች የኢኮኖሚ ዕሴት ማሻሻያ ፕሮጀክትን ወደ ሥራ ለማስገባት የግብርና ሚኒስቴር፣ አጋር የልማት ድርጅቶች እና ባለድርሻ አካላት ተወያዩ፡፡
በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳትና ዓሳ ሀብት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ፍቅሩ ረጋሳ…
በሦስት የእሳት አደጋዎች 6 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት ወደመ
አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ እና አካባቢዋ በተከሰቱ ሦስት የእሳት አደጋዎች 6 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት መውደሙን የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
በሦስቱም አደጋዎች በሰው ላይ ጉዳት አለመድረሱ እና ከ900…
የተለያዩ ክልሎች ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች መንግስታት ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ለበዓሉ ባስተላለፈው መልዕክት ÷ የጥምቀት በዓል ከኃይማኖታዊ ይዘቱ ባሻገር ማኅበራዊ ግንኙነትን…