Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ቻይና የቤልት ኤንድ ሮድ ትብብርን በጥራት ለመተግበር ያስችለኛል ያለችውን ዕቅድ ይፋ አደረገች

ቻይና የቤልት ኤንድ ሮድ ትብብርን በጥራት ለመተግበር ያስችለኛል ያለችውን ዕቅድ ይፋ አደረገች አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ የ”ቤልት ኤንድ ሮድ” ትብብርን በከፍተኛ ጥራት ለመተግበር ያስችላል ያሉትን የሀገሪቱን ዕቅድ ሥምንት ደረጃዎች ይፋ…

ህንድ በፈረንጆቹ 2040 የጠፈር ተመራማሪ ወደ ጨረቃ ለመላክ ማቀዷን ገለጸች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 7 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህንድ በፈረንጆቹ 2040 የጠፈር ተመራማሪ ወደ ጨረቃ ለመላክ አቅዳለች ሲል የሀገሪቱ መንግስት አስታውቋል። ሀገሪቱ በፈረንጆቹ 2035 የጠፈር ጣቢያ የመገንባት እቅድን እንዳላትም አስታውቃለች። በትናንትናው ዕለት ሀገሪቱ የያዘቻቸውን ዕቅዶች…

በጋዛ ሆስፒታል በተፈጸመ ጥቃት ቢያንስ የ500 ንጹሐን ሕይወት ማለፉ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋዛ አል-አህሊ ባብቲስት ሆስፒታል በደረሰ ጥቃት ቢያንስ የ500 ንጹሐን ሕይወት ማለፉን የጋዛ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ እስራዔል በበኩሏ ጥቃቱ ወደ ግዛቷ ከሃማስ ወይም ከሂዝቦላህ የተወነጨፈ ሮኬት ኢላማውን ስቶ የተፈጸመ ነው በማለት ሁለቱ…

የአማዞን ወንዝ በመቶ ዓመታት ውስጥ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ መቀነሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብራዚል ግዙፍ ደን እምብርት የሆነው የአማዞን ወንዝ በመቶ ዓመታት ውስጥ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ የውሃ መጠኑ መቀነሱ ተገልጿል፡፡ የዘመኑን ክብረ ወሰን የሰበረው ድርቅ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ኑሮ ያመሰቃቀለ እና የአካባቢውን…

ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በእስራኤል ጉብኝት ሊያደርጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በእስራኤል ወሳኝ ጉብኝት እንደሚያደርጉ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ገለጹ፡፡ ብሊንከን ከእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ጋር በቴል አቪቭ ሰዓታት የፈጀ ውይይት ባደረጉበት…

የቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሺየቲቭ ለድህነት ቅነሳ አስተዋፅኦ ማድረጉን ቻይና ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አለም ዓቀፉ የቻይና ቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሺየቲቭ በዓለም ላይ ድህነትን ለመቀነስ የሚደረገውን ጥረት በማገዝ አስተዋጽኦ ማድረጉን የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስተቴር አስታወቀ። የቻይና የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ ማኦ ኒንግ፤ “ቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሼቲቭ”…

የሰዓታት ተኩስ ማቆም ስምምነቱ በመክሸፉ እስራዔል የቦንብ ድብደባዋን ቀጥላለች ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራዔልና ሀማስ ለሰዓታት የተኩስ አቁም ላይ እንዲደርሱ የተጀመረው ዲፕሎማሲያዊ ጥረት ሳይሳካ ቀርቶ እስራዔል ጋዛን መደብደብ መቀጠሏ ተሰማ፡፡ እንደ ሮይተርስ ዘገባ እስራዔል ጋዛ ላይ የምታደርሰውን ድብደባ እንድታቆም ለማሸማገል ጥረት ሲደረግ…

እስራዔል እና ሃማስ የሚያደርጉትን እንዲያስተውሉ ተመድ አስጠነቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራዔል እና ሃማስ የሚያደርጉትን እንዲያስተውሉ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስጠነቀቀ፡፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ሃማስ ያገታቸውን እስራዔላውያን በሙሉ እንዲለቅም ጥሪ አቅርበዋል፡፡ በተመሳሳይ እስራዔል…

እስራዔል በደቡብ ጋዛ የከፈተችውን ጦርነት ላልተወሰኑ ሠዓታት ለማቆም ተስማማች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራዔልን ያካተተው የግብፅ እና የአሜሪካ ውይይት ጦርነቱ በደቡብ ጋዛ ለጊዜው እንዲቆም ሥምምነት ላይ በመድረስ መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡ ስምምነቱ በጋዛ እና በግብፅ መካከል ያለውን የራፋኅ ድንበር ለመክፈት ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል መባሉን ዘ ግሎብ ኤንድ…

ፕሬዚዳንት ፑቲን ሰሞኑን ወደ ቻይና ሊያቀኑ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሰሞኑን በፈረንጆቹ ጥቅምት 17 እና 18 በሚካሄደው የ ”ቤልት ኤንድ ሮድ መድረክ” ለመሳተፍ ወደ ቤጂንግ እንደሚያቀኑ ተሰምቷል፡፡ ከመድረኩ ጎን ለጎንም ፕሬዚዳንት ፑቲን ከቻይናው አቻቸው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ…