Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ኪም የሩሲያ ኃይፐር ሶኒክ ሚሳኤልና ኒውክሌር ቦምብ ማበልጸጊያ ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 5 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ኃይፐር ሶኒክ ሚሳኤሎቿን እና ኒውክሌር የመሸከም ዐቅም ያላቸው ቦንቦቿን ለሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን አስጎበኘች፡፡ ኪም ጆንግ ኡን ÷ በዛሬው ዕለት ከፓስፊኳ ከተማ ቭላደቮስቶክ በ50 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ኔቪቺ…

ኒጀር ከቀድሞው ሥርዓት ጋር ግንኙነት አላቸው ያለቻቸውን 1 ሺህ ዲፕሎማቶች ፓስፖርት ሠረዘች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የኒጀር ወታደራዊ መንግሥት ከቀድሞው ሥርዓት ጋር ግንኙነት አላቸው ያላቸውን 1 ሺህ ያኅል ዲፕሎማቶች ፓስፖርት መሠረዙ ተገለጸ፡፡ አዲሱ ወታደራዊ የኒጀር መንግሥት ያገዳቸው ዲፕሎማሲያዊ ፓስርቶች እና ሠነዶች በቀድሞው መንግሥት አሥተዳደር…

የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ አጀንዳ 2030ን እና 17ቱን ዘላቂ የልማት ግቦች አጀንዳ አድርጎ ይመክራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)78ኛው የተመድ ጠቅላላ የመሪዎች ጉባዔ የፊታችን ሰኞ አሜሪካ ኒውዮርክ በሚገኘው ዋና መሥሪያ ቤት ይጀመራል፡፡ በመጀመሪያው ግንኙነታቸው የዓለማችን መሪዎች እና መንግሥታት አጀንዳ 2030ን እና 17ቱን ዘላቂ የልማት ግቦች አፈጻጸም ይገመግማሉ…

የሚሳኤል ክፍሎችን በድብቅ ለአሜሪካ የላከው ሩሲያዊ የ12 ዓመት ከ6 ወር እስራት ተፈረደበት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የደህንነት ሰዎች ትዕዛዝ የሩሲያ ሚሳዔል ክፍሎችን በድብቅ ወደ አሜሪካ የላከው ግለሰብ በ12 ዓመት ከ6 ወር እስራት እንዲቀጣ መወሰኑን የሩሲያ ፍርድ ቤት አስታውቋል፡፡ የሩሲያ ፌዴራል ደህንነት አግልግሎት እንዳስታወቀው÷ ሰርጌይ ካባኖቭ…

ተመድ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ሊቢያን ለመርዳት እንዲረባረብ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በጎርፍ አደጋው ለተጎዱ 250 ሺህ ያህል ሊቢያውያን በአስቸኳይ የእንድረስላቸው ጥሪ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አቀረበ፡፡ በትናንትናው ዕለት የተመድ የዕርዳታ ማስተባበሪያ ጽኅፈት ቤት (ኦቻ) በጎርፍ አደጋው ለተጎዱ…

ሲዲሲ አፍሪካ ከፈረንሳይ መንግስት ጋር ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ በሽታ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ማዕከል (ሲዲሲ) ከፈረንሳይ መንግስት ጋር በህብረተሰብ ጤና ዘርፍ በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱን የአፍሪካ ሲዲሲ ዋና ዳይሬክተር ጂን ካሴያ (ዶ/ር) እና በኢትዮጵያ…

ፈረንሳይ በተለያየ ጣዕም የሚዘጋጁ የኤሌክትሮኒክስ ሲጋራን ልታግድ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ በተለያየ ጣዕም የሚዘጋጁ የኤሌክትሮኒክስ ሲጋራ ምርቶችን ጥቅም ላይ እንዳይውሉ ለማድረግ የሚያስችል እቅድ ማውጣቷን አስታውቃለች፡፡ በሀገሪቱ በከፍተኛ ዋጋ የሚሸጡት እነዚህ የሲጋራ ምርቶች ታዳጊዎችን ወደ ሱስ መክተታቸውና ጥቅም ላይ…

በህንድ የኒፓህ ቫይረስ መከሰቱን ተከትሎ ትምህርት ቤቶች እንዲዘጉ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 3 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ ኬራላ ግዛት ኒፓህ በተባለ ቫይረስ 2 ሰዎች ለህልፈት መዳረጉን ተከትሎ ትምህርት ቤቶች እንዲዘጉና ማህበራዊ እንቅስቃሴዎች እንዲገደቡ ውሳኔ ተላለፈ። ምንም አይነት ክትባት የሌለው ኒፓህ ቫይረስ ከፍተኛ ትኩሳትና የመተንፈሻ አካላት…

ፑቲን ኪም ጆንግ ኡን ሰሜን ኮሪያን እንዲጎበኙ ያቀረቡላቸውን ግብዣ ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ሀገራቸውን እንዲጎበኙ ያቀረቡላቸውን ግብዣ ተቀብለዋል፡፡ በሩሲያ የስራ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት ኪም ጆንግ ኡን ከአራት ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ከቭላድሚር ፑቲን ጋር…

ግብፅ የ3 ቀናት ብሔራዊ ሀዘን አወጀች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብፅ በሞሮኮ እና በሊቢያ በደረሱ አደጋዎች አጋርነቷን ለማሳየት የ3 ቀናት ብሔራዊ ሀዘን አወጀች፡፡ የግብፁ ፕሬዚዳንት አብድልፈታህ አል ሲሲ÷ የግብፅ ህዝብ በሞሮኮ እና በሊቢያ በደረሰው አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ልባዊ ሀዘኑን ይገልፃል…