Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ሰሜን ኮሪያ ጠላቶቿን ለማሥፈራራት ያለመ ክሩዝ ሚሳኤል አስወነጨፈች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ “ጠላቶቼን ለማሥፈራራት” በሚል በምሥለ-ታክቲካል የኒውክሌር ጥቃት የታገዘ ልምምድ ማድረጓ ተሰምቷል፡፡
በልምምዱም ወቅት የኒውክሌር አረር የተሸከሙ 2 የረጅም ርቀት ክሩዝ ሚሳኤሎችን ወደ ምዕራብ አቅጣጫ የውሃ አካላት ማስወንጨፏ…
በእስራኤል ጥገኝነት የሚጠይቁ ኤርትራውያን ከፖሊስ ጋር ተጋጭተው በርካቶች መቁሰላቸው ተነገረ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቴል አቪቭ የኤርትራ ኤምባሲ ያዘጋጀውን ዝግጅት በመቃወም የወጡ በመቶ የሚቆጠሩ ጥገኝነት ጠያቂ ኤርትራውያን ከፖሊስ ጋር ተጋጭተው በርካቶች መቁሰላቸው ተነገረ።
በግጭቱ የእስራኤል ፖሊስ መኮንኖችን ጨምሮ 140 ሰዎች መቁሰላቸውን…
ፖላንድ ከደቡብ ኮሪያ የሸመተችውን የጦር መሳሪያ በልምምድ ላይ እንደምታሳይ ገለጸች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖላንድ ከደቡብ ኮሪያ የሸመተችውን የጦር መሳሪያ በቅርቡ በሩሲያ አቅራቢያ በምታካሂደው ልምምድ ላይ እንደምታሳይ ገለጸች።
ፖላንድ ከደቡብ ኮሪያ የሸመተቻቸው የጦር መሳሪያዎች ድንቅ መሆናቸውን በመግለጽም አድናቆቷን…
የአፍሪካ ህብረት ጋቦንን ከአባልነት ተሳትፎ አገደ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት በጋቦን የተካሄደውን መፈንቅለ መንግስት ተከትሎ ሀገሪቷን ከአባልነት ተሳትፎ ማገዱን አስታወቀ፡፡
የጋቦን ወታደራዊ አመራሮች በተያዘው ሳምንት የመንግስትን ስልጣን መቆጣጠራቸውን ይፋ ማድረጋቸው ይታወሳል፡፡
የአፍሪካ ህብረት…
በጆሃንስበርግ በደረሰ የእሳት አደጋ ከ60 በላይ ሰዎች መሞታቸው ተሰማ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ህንፃ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ ከ60 በላይ ሰዎች መሞታቸው ተሰምቷል፡፡
በአደጋው ከ40 በላይ ሰዎችም ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰባቸው የተገለጸ ሲሆን በከተማዋ መሀል የሚገኝ ህንፃ መውደሙ ነው የተገለፀው፡፡
የደቡብ…
ሩሲያ በማሊ ላይ የተጣለው ማዕቀብ እንዲራዘም በፈረንሳይ የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ ተቃወመች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በማሊ ላይ የተጣለው ማዕቀብ እንዲራዘም ፈረንሳይ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ያቀረበችውን የውሳኔ ሃሳብ ሩሲያ ውድቅ አድርጋለች፡፡
በምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ማሊ ወታደራዊ ጁንታ በሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ባቦከር ኬታ መፈንቅለ መንግስት…
ፍሎሪዳ የመሬት መንሸራተት ባስከተለ ኃይለኛ አውሎ ንፋስ መመታቷ ተነገረ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍሎሪዳ የመሬት መንሸራተት ባስከተለ ኃይለኛ አውሎ ንፋስ መመታቷ ተሰምቷል፡፡
"ኢዳሊያ” የተሰኘው ይኸው አውሎ ንፋስ የፍሎሪዳን ነዋሪዎች ሕይወት ሥጋት ላይ እንደጣለና ፍጥነቱም 201 ኪሎ ሜትር በሠዓት ሆኖ እንደተመዘገበ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡…
በጋቦን ወታደሩ የመንግስትን ስልጣን መቆጣጠሩን አስታወቀ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋቦን ወታደራዊ አመራሮች የመንግስትን ስልጣን መቆጣጠራቸውን በይፋ አስታወቁ።
የመንግስት ግልበጣው ከመካሄዱ ከደቂቃዎች በፊት የሀገሪቱ ምርጫ ኮሚሽን፥ ፕሬዚዳንት አሊ ቦንጎ በፕሬዚዳንታዊ ምርጫው 64 ነጥብ 27 በመቶ ድምጽ በማግኘት…
ግማሽ ያኅሉ የአውስትራሊያ ምርጥ አትሌቶች “ከድኅነት ወለል በታች” ይኖራሉ – ጥናት
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ግማሽ ያኅሉ የአውስትራሊያ ምርጥ አትሌቶች “ከድኅነት ወለል በታች” እንደሚኖሩ የአውስትራሊያ ስፖርቶች ፋውዴሽን ጥናት አመላከተ፡፡
የሚያገኙት ዓመታዊ ገቢም አውስትራሊያ በደረጃዋ “ከድኅነት ወለል በታች” ብላ ከምትመድበው የ23 ሺህ የአውስትራሊያ…
የዩክሬን ድሮኖች ሩሲያ ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት መፈጸማቸው ተሰማ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላኖች በሥድስት የሩሲያ ክልሎች ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት ማድረሳቸው ተነገረ፡፡
ዩክሬን በምዕራባዊው ፕስኮቭ ከተማ በሚገኘው የሩሲያ አውሮፕላን ማረፊያ በፈጸመችው ጥቃትም ወታደራዊ ማመላለሻ አውሮፕላኖች ላይ…