Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
አቡዳቢ ለ“ብሪክሱ” የጋራ ባንክ ካፒታል እንደምትለቅ ይፋ አደረገች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች የ“ብሪክስ” ሀገራት በጋራ ዕውን ላደረጉት “ኒው ዴቬሎፕመንት ባንክ” (ኤን.ዲ.ቢ) ተጨማሪ ካፒታል እንደምትለቅ ይፋ አደረገች፡፡
እንደ ሀገሪቷ የኢኮኖሚ ሚኒስትር አብደላ ቢን ቱቅ አል ማርሪ ÷ አቡዳቢ አባልነቷን ተጠቅማ…
የአውሮፓ ኅብረት የአባላቱን ቁጥር ለመጨመር መዘጋጀቱ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አውሮፓ ኅብረት የአባል ሀገራቱን ቁጥር ለመጨመር መዘጋጀቱ ተገልጿል፡፡
የአውሮፓ ኅብረት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ቻርለስ ሚሼል አዲስ አባል ሀገራትን ለመቀበል ሐሳብ እንደሚያቀርቡ ፋይናንሺያል ታይምስን ጠቅሶ አር ቲ ዘግቧል፡፡
“ብሪቲሽ ዴይሊ”…
አሜሪካ በሶማሊያ በፈጸመችው ጥቃት አሸባሪዎችን መግደሏ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ከአል-ቃይዳ ጋር ግንኙነት አላቸው ባለቻቸው አሸባሪዎች ላይ እርምጃ መውሰዷ ተገለጸ፡፡
በአፍሪካ የአሜሪካ ወታደራዊ ዕዝ (አፍሪኮም) ባወጣው መግለጫ ÷ አሜሪካ በሶማሊያ በፈጸመችው የአየር ጥቃት እስካሁን 13 አሸባሪዎች ተገድለዋል፡፡…
በዚምባብዌ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ኤመርሰን ምናንጋግዋ በድጋሚ አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚምባብዌ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ኤመርሰን ምናንጋግዋ ለሁለተኛ ዙር መመረጣቸውን የሀገሪቱ ምርጫ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡
ተጭበርብሯል በሚል ለሁለተኛ ዙር በተካሄደው ምርጫ ኤመርሰን ምናንጋግዋ 52 ነጥብ 6 በመቶ ድምጽ በማግኘት ነው በድጋሚ ያሸነፉት፡፡…
ዩሮ ለመገበያያነት ያለው አቅም እያሽቆለቆለ ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩሮ በዓለም አቀፍ ገበያ ለመገበያያነት የመዋል አቅሙ በፈረንጆቹ ሐምሌ ወር ማሽቆልቆሉ ተሰምቷል፡፡
የዓለም አቀፍ ኢንተርባንክ ፋይናንሺያል ቴሌኮሙኒኬሽን ማኅበር (ስዊፍት) መረጃ እንዳመላከተው÷ በመገበያያነቱ የዓለማችን ሁለተኛ የሆነው ዩሮ በሐምሌ…
አሜሪካ ዩክሬንን ”የተሰጠሽን መሣሪያ ቆጥበሽ ተጠቀሚ” አለች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአሜሪካ ወታደራዊ ዕቅድ አውጪዎች የዩክሬን አጋሮቻቸው እስከ አሁን የተሰጣቸውን ወታደራዊ ድጋፍ ቆጥበው እንዲጠቀሙ መምከራቸው ተገለጸ፡፡
በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል እየተደረገ ባለው ጦርነት አሜሪካ በተለያየ መልኩ ለዩክሬን ድጋፏን ስትሰጥ…
በቅርቡ የኃይል አቅርቦት ገበያው በ”ብሪክስ”አባል ሀገራት ቁጥጥር ሥር ይውላል ተባለ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለምአቀፉ የኃይል አቅርቦት ገበያ በቅርቡ በ”ብሪክስ” አባል ሀገራት ቁጥጥር ሥር እንደሚውል በዘርፉ የወጣ ጥናት አመላከተ፡፡
ቡድኑ በቅርቡ ግማሽ ያኅሉን የዓለም የነዳጅ ዘይት አቅርቦት እንደሚቆጣጠርም ኢንፎ ቴክ በፈረንጆቹ 2022…
ቻይና የአፍሪካን ቀጣናዊ የምጣኔ ሐብት ውኅደት ለማሳለጥ ቁርጠኛ ነኝ አለች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ቻይና የአፍሪካን ቀጣናዊ የምጣኔ ሐብት ውኅደት ለማሳለጥ ቁርጠኛ መሆኗን አስታወቀች፡፡
የቻይና አቋም ይፋ የሆነው በትናንትናው ዕለት ከተካሄደው የቻይና-አፍሪካ የመሪዎች ውይይት በኋላ መሆኑን ሲጂቲ ኤን ዘግቧል፡፡
ቻይና የአፍሪካን ወጪንግድ…
ሩሲያ ከምዕራቡ ዓለም ጋር ለመነጋገር ዝግጁ መሆኗን አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ከምዕራቡ ዓለም ጋር ለመነጋገር በሯ ክፍት እንደሆነ የሀገሪቷ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ አስታወቁ፡፡
ሰርጌ ላቭሮቭ የሩሲያን አቋም የተናገሩት በደቡብ አፍሪካ እየተካሄደ ከሚገኘው በ“ብሪክስ” አባል ሀገራት ጉባዔ ቀጥሎ በሠጡት…
የዋግነር ቡድን መሪ የቭጌኒ ፕሪጎዢን እና የቡድን አጋሮቹ በአውሮፕላን አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ተሰማ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ የሚገኘው የዋግነር ቡድን መሪ የቭጌኒ ፕሪጎዢን እና የቡድን አጋሮቹ በአውሮፐላን አደጋ ህይወታቸው ማለፉን መገናኛ ብዘሁን እየዘገቡ ነው፡፡
የሩሲያ አቪየሽን ባለስልጣናትን ጠቅሶ ቢቢሲ እንደዘገበው የታጣቂው ዋግነር ቡድን መሪው የቭጌኒ…