Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ቻይና እና ህንድ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና እና ህንድ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር መስማማታቸውን የሁለቱ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አስታውቀዋል፡፡ የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቂን ጋንግ እና የህንድ አቻቸው ሱራህማንያም ጃይሻንካር በህንድ ኒው ደልሂ ከተካሄደው የቡድን…

በናይጀሪያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ቦላ ቲኑቡ ማሸነፋቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሣምንቱ መጨረሻ በናይጄሪያ የተካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የገዢው ፓርቲ ዕጩ ቦላ ቲኑቡ አሸናፊነት መጠናቀቁ ተገለጸ። የሀገሪቷ ገለልተኛ የምርጫ አሥፈጻሚ ኮሚሽን እንዳስታወቀው፥ የቀድሞው የሌጎስ አስተዳዳሪ ቦላ ቲኑቡ 8 ነጥብ 79 ሚሊየን ድምፅ…

ቭላድሚር ፑቲን በሩሲያ ድንበር አካባቢ ጥብቅ ጥበቃ እንዲደረግ አዘዙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ - ዩክሬን ድንበር አካባቢ ጥብቅ የደኅንነት ቁጥጥር እና ጥበቃ እንዲደረግ የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን አዘዙ፡፡ ፑቲን ትዕዛዝ ያስተላለፉት የዩክሬን ሰው አልባ አነስተኛ ወታደራዊ አውሮፕላን (ድሮኖች) በሀገራቱ ድንበር አካባቢ…

የአውሮፓ ህብረት የቻይናን የሰላም እቅድ መደገፍ ይገባዋል ሲሉ የሃንጋሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት የቻይናን የሰላም እቅድ መደገፍ ይገባዋል ሲሉ የሃንጋሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ቪክቶር ኦርባን አሳሰቡ፡፡ የሃንጋሪ መንግስት በዩክሬን ውስጥ ለቀጠለው ግጭት የቤጂንግን የሰላም እቅድ ይደግፋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቪክቶር ኦርባን…

በቱርክ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ ከ34 ቢሊየን ዶላር በላይ የንብረት ውድመት መድረሱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ የደረሰው ጉዳት ከ34 ቢሊየን ዶላር በላይ እንደሚደርስ የዓለም ባንክ አስታውቋል፡፡ ይህ የጉዳት መጠን ከ2021 የቱርክ አጠቃላይ የሀገር ውስጥ እድገት አራት በመቶውን ያክል እንደሚሸፍን እና የጉዳቱ የግምት…

በአሜሪካ የተከሰተው በረዶ የቀላቀለ ኃይለኛ አውሎ ንፋስ ጉዳት ማድረሱ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የክረምቱን ወቅት ተከትሎ የተከሰተው በረዶ የቀላቀለ ኃይለኛ አውሎ ንፋስ በካሊፎርኒያ እና በመካከለኛው አሜሪካ ጉዳት ማድረሱ ተገለጸ፡፡ በአውሎ ንፋሱ እና በአስጨናቂው የዓየር ፀባይ ምክንያት የኦክላሆማ፣ ካንሳስ፣ ሚዙሪ እና ቴክሳስ ነዋሪዎች…

ትናንት በጣሊያን በሰጠመችው ጀልባ ከ100 በላይ ሰዎች ለህልፈት ሳይዳረጉ እንዳልቀረ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት በደቡባዊ ጣሊያን ባህር ላይ በሰጠመችው የስደተኞች ጀልባ ህጻናትን ጨምሮ ከ100 በላይ ሰዎች ህይወታቸው ሳያልፍ አይቀርም የሚል ስጋት መኖሩ ተገለጸ። እስካሁን ቢያንስ 62 ስደተኞች ህይወታቸው ማለፉ የተረጋገጠ ሲሆን አንድ ጨቅላ ህጻንን…

በሩሲያ-ዩክሬን ጉዳይ ላይ የቡድን 20 አባል ሀገራት ስብሰባ ያለስምምነት ተቋጨ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ-ዩክሬን ጉዳይ ላይ ለሁለት ቀናት በሕንድ ቤንጋሉሩ የመከረው የቡድን 20 አባል ሀገራት ስብሰባ ያለስምምነት ተጠናቀቀ፡፡ የቡድን 20 አባል ሀገራቱን በሊቀ መንበርነት የምትመራው ሕንድ ጉዳዩ ለውይይት እንዲቀርብ ፍላጎት ባታሳይም÷…

የሩሲያ – ዩክሬን ጦርነት በሠላም ተፈቶ ዕርቅ እንዲወርድ ቻይና ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዩክሬን የጦር መሣሪያ መላክ ሠላም አያመጣም ፤ ይልቁንም ሞስኮ እና ኪየቭ ተነጋግረው ችግሮቻቸውን በሠላም ይፍቱ ስትል ቻይና ጠየቀች፡፡ የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት አንድ ዓመት መድፈኑን ተከትሎ ተመድ በጠቅላላ ጉባዔው ሀገራቱን የተመለከተ የመፍትሄ…

ሩሲያ ከቻይና እና ደቡብ አፍሪካ ጋር ወታደራዊ ልምምድ ማድረግ ጀመረች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ፣ ቻይና እና ደቡብ አፍሪካ የሦስትዮሽ ወታደራዊ የባህር ኃይል ልምምድ ማድረግ ጀመሩ። ‘‘ሞሲ ሁለት’’ ተብሎ የተሰየመው ወታደራዊ የባህር ኃይል ልምምድ በደቡብ አፍሪካ ህንድ ውቅያኖስ መካሄድ መጀመሩም ነው የተገለጸው፡፡ በልምምዱ…