Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
የአውሮፓ ህብረት በሩሲያ ላይ በሚጣለው አዲስ ማዕቀብ ስምምነት ላይ አለመድረሱ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት በሩሲያ ላይ ማዕቀብ ለመጣል ባቀረቡት ሃሳብ ላይ አለመስማማታቸው ተገልጿል፡፡
ህብረቱ በሩሲያ ላይ ለ10ኛ ጊዜ ማዕቀብ ለመጣል ባደረገው ውይይት ስምምነት ላይ አለመድረሱን ተከትሎ ውሳኔው መራዘሙ ተመላክቷል፡፡…
ኔቶ ለዩክሬን የጦር ጀቶች እንዳይቀርቡ ከለከለ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) አባል ሀገራት ለዩክሬን የጦር ጄቶች እንዳይቀርቡ ውሳኔ ማሳለፋቸው ተገለጸ፡፡
ምንም እንኳን ኪየቭ ምዕራባውያኑ ወዳጆቿን ደጋግማ ዘመናዊ የጦር ጀቶች እንዲልኩላት ብትወተውትም ሰሚ ጆሮ…
ቻይና ዓለም አቀፋዊ ፀጥታና ደኅንነትን ለማረጋገጥ ያስችላል ያለችውን ሠነድ ይፋ አደረገች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ዓለም አቀፍ የፀጥታና ደኅንነት ኢኒሼቲቭ ያለችውን ሠነድ ዛሬ ይፋ አድርጋለች፡፡
ሠነዱ ይፋ የሆነው በሀገሪቷ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት በተዘጋጀ መድረክ ላይ መሆኑም ተመላክቷል፡፡
የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቺን ጋንግ ፥…
በቱርክ እና ሶሪያ ድንበር አዲስ ርዕደ መሬት ተከሰተ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርክ እና ሶሪያ ድንበር በአዲስ ከባድ ርዕደ መሬት ተመታ፡፡
በቱርክ ሃታይ ግዛት በሬክተር ስኬል 6 ነጥብ 4 እና 5 ነጥብ 8 የተለካ አዲስ ርዕደ መሬት መከሰቱ ተሰምቷል።
እስካሁን በርዕደ መሬቱ ሳቢያ እስከ 5 ሰዎች ለህልፈት ሳይዳረጉ…
ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በዩክሬን ድንገተኛ ጉብኝት እያደረጉ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካውፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በዩክሬን ኪየቭ ድንገተኛ ጉብኝት እያደረጉ ነው፡፡
ጆ ባይደን በዩክሬን ቆይታቸው ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ፕሬዚዳንት ባይደን በፖላንድ…
ሰሜን ኮሪያ ተጨማሪ የሚሳኤል ሙከራ አደረገች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ ተጨማሪ የሚሳኤል ሙከራ ማድረጓ ተሰምቷል፡፡
ፒዮንግያንግ በምስራቅ የባህር ዳርቻ የአጭር ርቀት ባለስቲክ ሚሳኤል ሙከራ ማድረጓን የደቡብ ኮሪያ ባለስልጣናት ተናግረዋል።
የደቡብ ኮሪያ ጦርም ሁለቱን የሚሳኤል ሙከራዎች በጽኑ…
በቱርክ እና በሶሪያ ርዕደ-መሬት ሕይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 45 ሺህን ተሻገረ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ እና ሶሪያ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 45 ሺህን መሻገሩ ተገለጸ፡፡
ጋናዊው እግር ኳስ ተጫዋች ክርስቲያን አትሱም በቱርኩ ርዕደ-መሬት ሕይወቱ ማለፉን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
ክርስቲያን አትሱ አንድ…
በቱርክ የርዕደ-መሬቱ አደጋ ከደረሰ 10 ቀናት በኋላ ሰዎች በሕይወት እየተገኙ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ እና ሶሪያ የርዕደ-መሬት አደጋ ከተከሰተ 10 ቀናት በኋላ ሰዎች በሕይወት እየተገኙ መሆናቸው ተገለጸ፡፡
እንደ ዌስት ሜዝ ዘገባ የነፍሥ አድን ሠራተኞች በርዕደ-መሬቱ የአቧራ ብናኝ የተሸፈኑትን ከተሞች ሲያፀዱ ነው በሕይወት የተረፉት አንድ…
የዝንጀሮ ፈንጣጣ ወረርሽኝ አሁንም ዓለም አቀፍ ስጋት መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት የዝንጀሮ ፈንጣጣ አሁንም ዓለም አቀፍ ስጋት መሆኑን አስታውቋል፡፡
የዓለም ጤና ድርጅት ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ÷ ለዝንጀሮ ፈንጣጣ ወረርሽኝ የተሰጠው ዓለም አቀፋዊ ምላሽ መሻሻል እንደታየበት አንስቷል፡፡…
አንቶኒዮ ጉተሬዝ ለሶሪያ የ397 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ሀገራት በርዕደ መሬት ጉዳት ለደረሰባት ሶሪያ የ397 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።
ዋና ፀሀፊው ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት÷ ዕርዳታው ከሁሉም ወገን መሰብሰብ እንዳለበት…