Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
በአፍሪካ ዲጂታል ግብይትን ለማሳደግ የ9 ነጥብ 73 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ እና የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን የአኅጉሩን ዲጂታል ግብይት ለማሳደግ የ9 ነጥብ 73 ሚሊየን ዶላር የመጀመሪያ ምዕራፍ የድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡
የድጋፍ ሥምምነቱን በአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን የኢኮኖሚ ልማት፣ ንግድ፣…
ሩሲያ እና ኩባ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ኩባ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ፡፡
የኩባው ፕሬዚዳንት ሚጉዌል ዲያዝ-ካኔል ቤርሙዴዝ ከቅዳሜ ጀምሮ በሩሲያ የሥራ ጉብኝት እያደረጉ ነው፡፡
የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና የኩባው አቻቸው ሚጉዌል ዲያዝ-ካኔል…
በዓለም ዋንጫ ሳዑዲ አርጀንቲናን ማሸነፏን ተከትሎ የሀገሪቱ ንጉስ ነገ የደስታ መግለጫ ብሄራዊ በዓል እንዲሆን አወጁ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳዑዲ ዓረቢያው ንጉሥ ሳልማን ቢን አብዱልአዚዝ አል ሳዑድ ነገ ረቡዕ የዕረፍት እና የደስታ መግለጫ ቀን ሆኖ እንዲከበር አውጀዋል፡፡
ዐዋጁ የተላለፈው÷ የሀገሪቱ ብሔራዊ ቡድን በአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን ላይ ያስመዘገበውን ድል ተከትሎ ነው፡፡…
የአሜሪካ ጦር በደቡባዊ ነጻ የውሃ ቀጠና ኃይሉን እያጠናከረ መምጣቱ ተቀባይነት የለውም – ኢራን
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ጦር ወታደራዊ ኃይሉን በደቡባዊ ነጻ ዓለም አቀፋዊ የውሃ ቀጠና እያጠናከረ መምጣቱ ተቀባይነት እንደሌለው ኢራን አስታወቀች፡፡
የኢራኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ናስር ካናኒ፥ የአሜሪካ ጦር የአካባቢውን መረጋጋት እና ሠላም…
በአየር ንብረት ለውጥ ተጎጂ ለሚሆኑ ሀገራት ማካካሻ ፈንድ ፀደቀ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የበለጸጉ ሀገራት በሚለቁት ካርበን ምክንያት የሚደርሰው ብክለት ጉዳት ለሚያደርስባቸው ታዳጊ ሀገራት ማካካሻ ልዩ ፈንድ እንዲቋቋም የመንግሥታቱ የአየር ንብረት ጉባዔ ወሰነ፡፡
ከበለፀጉ ሀገራት በሚለቀቀው በካይ ጋዝ ምክንያት በማደግ ላይ ያሉ ሀገራት…
ካሪም ቤንዜማ ከዓለም ዋንጫ ውጭ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳዊው አጥቂ ካሪም ቤንዜማ ባጋጠመው ጉዳት ምክንያት ከዓለም ዋንጫ ጨዋታ ውጪ መሆኑን ብሔራዊ ቡድኑ አስታውቋል፡፡
ካሪም ቤንዜማ ከውድድሩ ውጭ የሆነው በትናንትናው ዕለት በልምምድ ላይ ሳለ ባጋጠመው የጡንቻ ጉዳት መሆኑን የፈረንሳይ ብሔራዊ…
በእሲያ-ፓሲፊክ ሀገራት መካከል ነፃ ንግድ እና ኢንቨስትመንት እንዲተገበር ሺ ጂንፒንግ ጠየቁ
አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በታይላንድ እየተካሄደ በሚገኘው 29ኛው የእሲያ-ፓስፊክ የኢኮኖሚ ትብብር የመሪዎች ጉባዔ ላይ ነፃ እና ክፍት የንግድ እና ኢንቨስትመንት እንቅስቃሴዎች ዕውን እንዲሆኑ የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂን ፒንግ ጠየቁ፡፡
ሺ ጂንፒንግ ÷ “የዚህ መድረክ…
ሰሜን ኮሪያ አሜሪካን የመምታት ዐቅም አለው የተባለለትን አኅጉር አቋራጭ ሚሳኤል አስወነጨፈች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ አሜሪካን የመምታት ዐቅም አለው የተባለለትን አኅጉር አቋራጭ ባላስቲክ ሚሳኤል ማስወንጨፏን የጃፓን መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ሰሜን ኮሪያ ዛሬ ያስወነጨፈችው ሚሳኤል÷ በጃፓን ሰሜናዊ ክፍል ከምትገኘው ሆካይዶ ደሴት በስተምዕራብ 210…
የአፍሪካ ህብረት የቡድን 20 ሀገራት አባል እንዲሆን ድጋፏን እንደምትሰጥ ቻይና ገለፀች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት የቡድን 20 ሀገራት ስብስብን ቢቀላቀል ቻይና እንደምትደግፍ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ተናገሩ።
ፕሬዚዳንት ሺ ይህን የሀገራቸውን አቋም ኢንዶኔዥያ በተካሄደው የቡድን 20 ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ ላይ አስታውቀዋል።
የቡድን…
በአሜሪካ የአጋማሽ ዘመን ምርጫ ሪፐብሊካኖች በኮንግረሱ አብላጫ ወንበር አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የአጋማሽ ዘመን ምርጫ ሪፐብሊካኖች በተወካዮች ምክር ቤት አብላጫ ወንበር አሸንፈዋል።
በምርጫው ሪፐብሊካኖች እስካሁን የምክር ቤቱን መቀመጫ ለመቆጣጠር የሚያስፈልጋቸውን 218 ወንበሮች አግኝተዋል ነው የተባለው።
ሪፐብሊካኖች ተጠባቂውን…