Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
አሜሪካ ድሮን እና ታንክን ጨምሮ ለዩክሬን የምታደርገውን የ400 ሚሊየን ዩሮ ወታደራዊ ድጋፍ ይፋ አደረገች
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ድሮን እና ታንክን ጨምሮ ለዩክሬን የምታደርገውን የ400 ሚሊየን ዩሮ የወታደራዊ ድጋፍ ፓኬጅ ይፋ አድርጋለች።
የአሜሪካ መከላከያ መስሪያ ቤት የቆዩና የቀድሞዋ ሶቪየት ህብረት ትጠቀምባቸው የነበሩ ታንኮች፣ ፀረ አውሮፕላን ሚሳኤሎች እና…
ታዳጊ ሀገራት የዓየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖ ገፈት ቀማሽ መሆን አልነበረባቸውም – ፓውል አኪውሚ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ታዳጊ ሀገራት ለዓለም አቀፉ የዓየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖ መንስዔ ባልሆኑበት ሁኔታ የችግሩ ዋና ገፈት ቀማሽ መሆን እንደማይገባቸው ተገለጸ፡፡
ጉዳዩን በንግድ ላይ በሚወጣው ሳምንታዊ የተመድ ትንበያ ያነሱት በድርጅቱ የአፍሪካ እና የታዳጊ…
በእስራዔል ምርጫ ቤኒያሚን ኔታንያሁ አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በእስራዔል በተካሄደው ምርጫ ቤኒያሚን ኔታንያሁ አሸናፊ ሆኑ።
የሀገሪቷ ማዕከላዊ የምርጫ ኮሚሽን ውጤቱን ይፋ አድርጓል።
እስራዔልን በጠቅላይ ሚኒስትርነት እስካሁን ሲመሩ የቆዩት ያይር ላፒድም ተፎካካሪያቸውን ጠርተው ውጤቱን እንደሚቀበሉት…
ሰሜን ኮሪያ በዓመት ለሰባተኛ ጊዜ አህጉር አቋራጭ ሚሳኤል አስወነጨፈች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ አህጉር አቋራጭ የባላስቲክ ሚሳኤል በዓመት ውስጥ ለሰባተኛ ጊዜ ማስወንጨፏ ተሰምቷል፡፡
ሚሳኤሉ 760 ኪሎ ሜትር ርቀት መጓዙን የደቡብ ኮሪያ መከላከያን ዋቢ ያደረገው የቢቢሲ ዘገባ ያመላክታል።
ፒዮንግያንግ ከአህጉር አቋራጩ…
ሁለቱ ኮሪያዎች ተኩስ ተለዋወጡ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ሰሜን እና ደቡብ ኮሪያ ተኩስ መለዋወጣቸው ተሰማ፡፡
ሁለቱ ሀገራት የተለዋወጧቸው የሚሳዔል ጥቃቶች ጉዳት ሳያደርሱ በባሕር ዳርቻዎቻቸው አቅራቢያ ማረፋቸውን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
አስቀድማ ሰሜን ኮሪያ የተኮሰችው ሚሳኤል ሶኮቾ በተሰኘችው የደቡብ…
አሜሪካ በቅርቡ የዓየር መቃወሚያ ሚሳኤሎቿን ወደ ዩክሬን ትልካለች – ፔንታጎን
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርብ ጊዜ ውስጥ አሜሪካ የመጀመሪያውን ዙር ሁለት የዓየር መቃወሚያ መሣሪያዎች ወደ ዩክሬን እንደምትልክ ገለጸች።
የአሜሪካ መከላከያ መስሪያ ቤት ዩክሬን ከሩሲያ ጋር በገባችው ጦርነት ውስጥ ከሚፈጸምባት የሰው አልባ አውሮፕላን (ድሮን) እና…
አፍሪካውያን ተመራማሪዎች ለአየር ንብረት ለውጥ ተፈጥሮን መሰረት ያደረገ መፍትሄ እንዲሰጥ ጠየቁ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ተመራማሪዎች ለአየር ንብረት ለውጥ ተፈጥሮን መሰረት ያደረገ መፍትሄ እንዲሰጥ ጠየቁ፡፡
የአፍሪካን የተፈጥሮ ሐብቶች በመጠቀም አረንጓዴና የአየር ንብረቷ የተመቸ አኅጉር መፍጠር ቀላልና ዘላቂ መፍትሄ ነው ብለዋል፡፡
በኬንያ መዲና…
ሩሲያ የጥቁር ባህርን “የእህል ምርት መተላለፊያ” መስመር ዘጋች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ዩክሬን የእህል ምርቷን በጥቁር ባህር ወደብ ወደ ዓለም ገበያ የምትልክበትን መስመር በድጋሚ መዝጋቷን አስታወቀች፡፡
ሞስኮ የእህል ማስተለላለፊያ መስመሩን በድጋሜ የዘጋጀው ዩክሬን “ለእልህ ምርት መተላለፊያ” የተፈቀደውን መስመር ለወታደራዊ…
አርሜኒያ እና አዘርባጃን በናጎርኖ ካራብክ አካባቢ ወታደራዊ ሀይል ላለመጠቀም ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርሜኒያ እና አዘርባጃን የድንበር ግጭታቸውን ለመፍታት በናጎርኖ ካራብክ ተራሮች አካባቢ ላይ ወታደራዊ ሀይል ላለመጠቀም ስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስታወቁ።
የአዘርባጃኑ ፕሬዚዳንት ኢሃም አሊዬቭ እና የአርሜኒያው ጠቅላይ ሚኒስትር ኒኮል ፓሺንያን…
በብራዚል ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሉላ ዳ ሲልቫ አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በብራዚል በተካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከዚህ ቀደም ሀገሪቱን የመሩት ሉላ ዳ ሲልቫ በስልጣን ላይ የነበሩትን ዣዬ ቦልሶናሮን አሸነፉ።
በመጨረሻው የድምፅ አሰጣጥ ሉላ ዳ ሲልቫ 50 ነጥብ 9 በመቶ ድምፅ በማግኘት አሸንፈዋል።
በፈረንጆቹ…