Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
የአውሮፓ ህብረት ለዩክሬን የ18 ቢሊየን ዶላር ብድር ሊሰጥ ነው
አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለዩክሬን የ18 ቢሊየን ዶላር የረጅም ጊዜ ብድር ለመስጠት ማቀዱን አስታውቋል፡፡
የህብረቱ ምክትል ፕሬዚዳንት ቫልዲስ ዶምብሮቭስኪስ እንደገለፁት÷ የአውሮፓህብረት ለዩክሬን ለመስጠት ያቀደው ብድር በ35 ዓመታት ውስጥ የሚመለስ ነው፡፡…
ተጨማሪ 9 ሀገራት ዓለም አቀፉን ድንበር ተሻጋሪ የንፋስ ኃይል ጥምረት ተቀላቀሉ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብፅ ሻርም ኤል ሸክ እየተካሄደ በሚገኘው 27ኛው የዓየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ ላይ ተጨማሪ 9 ሀገራት የዓለም አቀፉን ድንበር ተሻጋሪ የንፋስ ኃይል ጥምረት መቀላቀላቸው ተሰምቷል፡፡
ጥምረቱን የተቀላቀሉት ዘጠኝ ሀገራትም ÷ ቤልጂየም ፣ ኮሎምቢያ…
አሜሪካ እና ሩሲያ በይደር ያቆዩትን የኒውክሌር ጦር መሣሪያ ቅነሳ ድርድር ሊጀምሩ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ እና ሩሲያ የኒውክሌር ጦር መሣሪያ ቅነሳ ላይ ለመምከር ሊገናኙ ነው።
የአሜሪካ እና የሩሲያ ዲፕሎማቶች በቅርብ ጊዜ ውስጥ በግብፅ እንደሚገናኙ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ኔድ ፕራይስ መናገራቸውን አር ቲ የአሜሪካ የዜና…
“ዓለም ወደ ገሃነምነት እየተለወጠች ነው” – አንቶኒዮ ጉተሬዝ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ትናንት በግብፅ ሻርም ኤል ሸክ እየተካሄደ በሚገኘው 27ኛው የዓየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ መድረክ ላይ ዓለም ወደ ገሃነምነት እየተቀየረች ነው ሲሉ የተመድ ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ተናገሩ፡፡
የዓየር ንብረት ለውጥ የሚያስከትለውን አደጋ…
ሰሜን ኮሪያ ለሩሲያ ምንም አይነት የጦር መሳሪያ ድጋፍ አለማድረጓን አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር መሳሪያ ለሩሲያ ረድታለች በማለት አሜሪካ ያቀረበችውን ክስ መሰረተቢስ ነው ስትል ሰሜን ኮሪያ ምላሽ ሰጥታለች፡፡
ሰሜን ኮሪያ ይህንን ያለችው ባለፈው ሳምንት ዋሺንግተን ሩሲያ ከዩክሬን ጋር በገባችው ግጭት የምታደርገውን ዘመቻ ለመደገፍ ሰሜን…
ሁለቱ ሱዳኖች በአቢዬ ግዛት ጉዳይ ላይ ሊስማሙ መሆኑ ተሰማ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን በአወዛጋቢው የአቢዬ ግዛት ጉዳይ ላይ ለመስማማት ከጫፍ መድረሳቸው ተሰማ፡፡
ሀገራቱ ድንበር ላይ በምትገኘው የአቢዬ ግዛት ሲወዛገቡ እና ሲጋጩ መቆየታቸው ይታወሳል፡፡
የአቢዬ ግዛት ጉዳይ ሀገራቱ ከተፈራረሙት የሠላም…
ፕሬዚዳንት ሩቶ አፍሪካ በዓየር ንብረት ለውጥ ቀደም ሲል የተደረሱ ስምምነቶች በአስቸኳይ እንዲተገበሩ ጠየቁ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀደሙት የዓየር ንብረት ለውጥ ስብሰባዎች አፍሪካ በዓየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የሚደርስባትን ተፅዕኖ ለመቋቋም ያስችላት ዘንድ የተደረሱ ስምምነቶች በአስቸኳይ እንዲተገበሩ የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ጠየቁ፡፡
የኬንያው ፕሬዚዳንት ቀደም…
የታንዛኒያ የመንገደኞች አውሮፕላን ቪክቶሪያ ሐይቅ ላይ ተከሰከሰ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 49 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ የታንዛኒያ የመንገደኞች አውሮፕላን ቪክቶሪያ ሐይቅ ላይ መከስከሱ ተሰማ፡፡
ከዳሬ ሰላም ወደ ቡኮባ ከተማ ሲጓዝ የነበረው አውሮፕላኑ አውሎ ንፋስ እና ከባድ ዝናብ እንዳጋጠመውና ይህም ለመከስከሱም ምክንያት…
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ በግብፅ ሻርም አል ሼክ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) በአፍሪካ ሀገራት የአየር ንብረት ለውጥ ላይ ትኩረቱን የሚያደርገው 27ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ በግብፅ ሻርም አል ሼክ እየተካሄደ ይገኛል፡፡
ከዛሬ ጀምሮ በሚካሄደው ጉባኤ የአፍሪካ ሀገራት ከአየር ንብረት ለውጥ…
ሰሜን ኮሪያ ተጨማሪ 4 ባሊስቲክ ሚሳኤሎች ወደ ደቡብ ኮሪያ አስወነጨፈች
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ ተጨማሪ አራት የአጭር ርቀት ባሊስቲክ ሚሳኤሎችን በዛሬው ዕለት ወደ ምዕራብ የደቡብ ኮሪያ ክፍል መተኮሷ ተሰምቷል፡፡
ፒዮንግያንግ አሜሪካ ከደቡብ ኮሪያ ጋር በጥምረት ስታካሂድ የቆየችውን በቦምብ ጣይ አውሮፕላኖች የታገዘ የዓየር…