Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ዊሊያም ሩቶ የኬንያ ፕሬዚዳንት በመሆን ቃለ-መሓላ ፈጸሙ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዊሊያም ሩቶ 5ኛው የኬንያ ፕሬዚዳንት በመሆን ቃለ-መሓላ ፈፀሙ።
በበዓለ ሲመቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ የበርካታ ሀገራት መሪዎችና ዲፕሎማቶች ተገኝተዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ሩቶ ባለፈው ወር በተካሄደው ምርጫ ከ50 በመቶ…
ዩክሬን በካርኮቭ ላካሄደችው ዘመቻ አሜሪካ ድጋፍ ማድረጓን ሴናተር ዋርነር አረጋገጡ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ - ዩክሬን ጦርነት ዩክሬን ከሰሞኑ ባደረገችው የመልሶ ማጥቃት ዘመቻ ለተገኘው “ሥኬት” አሜሪካ እና አጋሮቿ ድጋፍ ማድረጋቸው ተገለጸ፡፡
አሜሪካ እና አጋሮቿ የሆኑት የሰሜን ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) አባል ሀገራት ዩክሬን በካርኮቭ…
ጀርመን ለዩክሬን የጦር መሣሪያ በማቅረብ ቀይ መስመር አልፋለች- ሩሲያ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመን ለዩክሬን የተለያዩ ጦር መሣሪያዎችን በማቅረብ ረገድ ቀይ መስመር አልፋለች ስትል ሩሲያ ወቀሳ አወገዘች፡፡
በጀርመን የሩሲያ አምባሳደር ሰርጌይ ኒቻዬቭ እንዳስታወቁት÷ በርሊን ዘመኑን የዋጁ እና ጅምላ -ጨራሽ የጦር መሳሪያዎችን ለዩክሬን…
የዛፖሪዢያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ደኅንነት እንዳሳሰባቸው ፑቲን ገለጹ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን እና ከፈረንሳዩ አቻቸው ኢማኑዔል ማክሮን ጋር በዛፖሪዢያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ የደኅንነት ጉዳይ ላይ መክረዋል፡፡
ሩሲያ በዛፖሪዢያ የተከማቸው ጨረር አመንጪ የኒውክሌር ውጋጅ በሰው ሕይወት ላይ ከባድ ጉዳት…
የ9/11 የአሜሪካው የሽብር ጥቃት ታስቦ ዋለ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ መስከረም 11 ቀን 2001 የተፈጸመው የ9/11 የአሸባሪዎች ጥቃት 21ኛ ዓመት የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በታደሙበት ሥነ-ሥርዓት በፔንታጎን ታስቦ ዋለ፡፡
እንደሚታወሰው በፈረንጆቹ መስከረም 11፣ 2001 ከአልቃይዳ ጋር ግንኙነት…
አሜሪካ ለዩክሬን እና ጎረቤት ሀገራት የ2 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር ጦር መሳሪያ ድጋፍ ቃል ገባች
አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለዩክሬን እና ጎረቤት ሀገራት ተጨማሪ የ2 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር ጦር መሳሪያ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብታለች፡፡
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን በዩክሬ ዋና ከተማ ኪዬቭ ድንገተኛ የስራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡
በኪዬቭ…
የዌልሱ ልዑል ቻርለስ የእንግሊዝ ንጉሥ ሆኑ
አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዌልሱ ልዑል ቻርለስ የእንግሊዝ ንጉስ ሆኑ።
ልዑሉ የንግስት ኤልሳቤጥ 2ኛ ህልፈትን ተከትሎ የእንግሊዝ 40ኛው ንጉስ መሆናቸውን ቢቢሲ አስነብቧል።
የሀገሪቱ የንግስና ሂደት ከተከናወነ በኋላ ልዑሉ በይፋ ንግስናውን ተቀብለው ንግግር…
የኢንግሊዟ ንግስት ኤልሳቤጥ ሁለተኛ አረፉ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንግሊዟ ንግስት ኤልሳቤጥ ሁለተኛ አረፉ።
ለ70 ዓመት በንግስትነት ያገለገሉት ንግስት ኤልሳቤጥ በ96 ዓመታቸው ዛሬ አርፍዋል።
በኪንግሃም ቤተመንግስት እረፍታቸውን ማምሻውን ይፋ አድርጓል።
የንግስቲቱ የጤና ሁኔታ…
ምዕራባውያን በሩሲያ-ዩክሬን ጉዳይ ግጭት ቀስቃሽ ፖሊሲ እያራመዱ ነው – ፕሬዚዳንት ኤርዶኻን
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራባውያን ሀገራት በሩሲያ እና ዩክሬን ጉዳይ ላይ የሚከተሉት ፖሊስ የሁለቱን ሀገራት ግጭት ይበልጥ የሚያባብስ ነው ሲሉ የቱርክ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶኻን ገለጹ፡፡
ፕሬዚዳንት ኤርዶኻን ከሰርቢያ አቻቸው አሌክሳንደር…
ፑቲን እና ሺ ጂንፒንግ ከሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊገናኙ ነው
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን እና የቻይናው አቻቸው ሺ ጂንፒንግ በቀጣይ ሣምንት ኡዝቤኪስታን በሚካሄደው የሻንጋይ የትብብር ድርጅት ጉባዔ ላይ ይገናኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
መሪዎቹ በፈረንጆቹ መስከረም 15 እና 16 በሚካሄደው ጉባዔ ተገናኝተው…