Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ፓኪስታን የምዕራባውያን “ባሪያ” አይደለችም- ጠ/ሚ ኢምራን ካህን
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓኪስታን የአውሮፓ ህብረትን ጨምሮ የ22 አገራት ዲፕሎማቶች ሩሲያ በዩክሬን ላይ እየወሰደች ያለውን ወታደራዊ እርምጃ እንድታወግዝ ያቀረቡትን ጥሪ ውድቅ አድርጋለች፡፡
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በቅርቡ ሩሲያ በዩክሬን ላይ…
የሶማሊያ የጸጥታ ሃይል የአገሪቷን ሰላም የማስከበር ሃላፊነት ከአሚሶም በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ ሊረከብ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያ የጸጥታ ሃይል የአገሪቷን ሰላም የማስከበር ሃላፊነት በሁለት ዓመት ውስጥ ሙሉ ለሙሉ ከሶማሊያ የአፍሪካ ሕብረት ሰላም አስከባሪ ተልዕኮ (አሚሶም) ሊረከብ መሆኑ ተገለጸ።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር…
የሩሲያ ጦር በዩክሬን ጊዜያዊ የተኩስ አቁም አደረገ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ጦር በዩክሬን ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ማድረጉ ተሰማ።
ጊዜያዊ የተኩስ አቁሙ በበርካታ የዩክሬን ከተሞች ከዛሬ ጀምሮ እንደሚተገበር ሲ ጂ ቲ ኤን ዘግቧል።
የተኩስ አቁሙ ለዜጎች ሰብዓዊ መተላለፊያ…
በሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት ምክንያት የነዳጅ ዋጋ በእጅጉ እየጨመረ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት ምክንያት የነዳጅ ዋጋ ላይ በእጅጉ ጭማሪ መታየቱ ተገለጸ፡፡
አሁን ላይ የድፍድፍ ነዳጅ ዋጋ 139 ነጥብ 13 ዶላር ሲሆን፥ ከፈረንጆቹ 2008 አጋማሽ ጀምሮ ከፍተኛ ጭማሪ እንደሆነም ነው የተገለጸው ፡፡
ከነዳጅ…
ቻይና አንዳንድ የእንግሊዝ ፖለቲከኞች በታይዋን ጥያቄ ላይ “በእሳት ከመጫወት” እንዲታቀቡ አሳሰበች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩናይትድ ኪንግደም የሚገኘው የቻይና ኤምባሲ አንዳንድ የእንግሊዝ ፖለቲከኞችን በታይዋን ጥያቄ ላይ “በእሳት ከመጫወት” እና ከጸረ-ቻይና ሤራቸው እንዲታቀቡ አሳሰበ፡፡
በፈረንጆቹ መጋቢት ሦስት በዩናይትድ ኪንግደም “የታይዋንን ዴሞክራሲ እንደግፍ”…
ፕሬዚዳንት ፑቲን ሃገራቸው ከዩክሬን እና ከውጭ አጋሮች ጋር ለመነጋገር ዝግጁ መሆኗን አስታወቁ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሞስኮ ከዩክሬን እና ከውጭ አጋሮች ጋር ለመነጋገር ዝግጁ መሆኗን አስታወቁ።
ፕሬዚዳንት ፑቲን ከቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶኻን ጋር የስልክ ውይይት አድርገዋል።
…
በመዲናዋ ከ3 ሺህ 600 ሄክታር በላይ የመንግሥት የመሬት ይዞታዎች ዲጂታል ካርታ እየተዘጋጀላቸው ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከ3 ሺህ 600 ሄክታር በላይ ለሚሆኑ የፌደራል መንግሥት የመሬት ይዞታዎች የዲጂታል ካርታ እየተዘጋጀላቸው መሆኑን የፌዴራል የመሬት ባንክና ልማት ኮርፖሬሽን ገለጸ።
የኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር ሌንሳ መኮንን…
የሩስያ ጦር በኪየቭ የሚገኘውን በአውሮፓ ትልቁን የኑውክሌር ማብላያ ያዘ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩስያ ጦር በደቡብ ምዕራብ ዩክሬን በምትገኘው ዝፖሮዢያ ሌሊቱን ሙሉ ውጊያ ካደረገ በኋላ በአውሮፓ ትልቁ እንደሆነ የሚነገርለትን የኒውክሌር ማብላያ እንደተቆጣጠረ የዩክሬን ባለሥልጣናት አስታውቀዋል፡፡
“በአሁኑ ጊዜ ዝፖሮዢያ በሩሲያ ጦር…
ሩሲያ እና ዩክሬን ሰብአዊ መተላለፊያ መስመር ለማዘጋጀት ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለቱ ሀገራት ትናንት በቤላሩስ ባደረጉት ሁለተኛ ዙር ድርድር ንጹሃን ከጦርነቱ ቀጠና እንዲወጡ የሚያስችል ሰብአዊ መተላለፊያ መስመር ለማዘጋጀት ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተሰምቷል።
በዚህም ንጹሃንን ከጦርነት ቀጠና ለማስወጣት…
የሩስያ ወታደራዊ ኃይል የዩክሬኗን ኬርሰን ከተማ ተቆጣጠረ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የሩስያ ኃይል በሰባተኛ ቀኑ ወታደራዊ ዘመቻ በደቡብ ዩክሬን የምትገኘውን ኬርሰን ከተማ መቆጣጠሩን አስታውቋል፡፡
የሩስያ መከላከያ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ እንዳስታወቀው፥ የሩስያ ጦር በጥቁር ባህር አካባቢ የምትገኘውን የኢኮኖሚ…