Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

አሜሪካ በዩክሬን ጉዳይ 3ሺህ የሚጠጉ ወታደሮቿን ወደ አውሮፓ ልታሰማራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩስያ ዩክሬንን ልትወር ነው በሚል ሰበብ አሜሪካ ወደ 3ሺህ የሚጠጉ ወታደሮቿን ወደ ሶስት የአውሮፓ አገሮች ልታሰማራ መሆኗን አሳወቀች፡፡ ዩናይትድ ስቴትስ በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል በቀጠለው ግጭት ምክንያት በመጪዎቹ ቀናት…

ሰሜን ኮሪያ ያደረገችው አደገኛ የባለስቲክ ሚሳኤል ሙከራ አሜሪካን አስቆጣ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ አደገኛ የሚሳኤል ሙከራ ማድረጓን ተከትሎ አሜሪካ አስቸኳይ ንግግር ማድረግ እንደምትፈልግ አስታውቃለች፡፡ ዋሽንግተን ፒዮንግያንግ መካከለኛ ርቀት ያለው ባለስቲክ ሚሳኤል ወደ ህዋ ካስወነጨፈች በኋላ የሰሜን ኮሪያ የኒውክሌር እና ሚሳኤል…

በሱዳን የሚካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ እንደ አዲስ አገርሽቷል

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በትናንትናው እለት በሱዳን አዲስ ዙር የሰላማዊ ሰልፍ መካሄዱ ተገለፀ፡፡ የካርቱም መንትያ ከተማ በሆነችዉ ኦምዱርማን በትላንትናው እለት በሺዎች የሚቆጠሩ ተቃዋሚዎች ወደ ጎዳና በመውጣት በሱዳን ወታደራዊ መንግስት ላይ ያላቸዉን ተቃውሞ በሰልፍ…

አፍሪካ ህብረት ቡርኪናፋሶን ከአባልነት አገደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ) የአፍሪካ ህብረት ቡርኪናፋሶን ከአባልነት ማገዱን አስታወቀ፡፡   ህብረቱ በቡርኪናፋሶ ወታደራዊ ሃይሉ መፈንቅለ መንግስት ማካሄዱን ተከትሎ ነው አገሪቱን ከአባልነት ያገደው፡፡   በቅርቡ በቡርኪናፋሶ ወታደሩ ባካሄደው…

ኩዌት ወደ ኢራቅ የምታደርገውን በረራ ማቋረጧን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከትናንት በስተያ የባግዳዱን ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ዒላማ ያደረገ የሮኬት ጥቃት ከተፈጸመ በኋላ ኩዌት ወደ መዳረሻው የሚደረግ በረራ ማቋረጧን አስታውቃለች፡፡ የኩዌት አየር መንገድ ውሳኔው የተላለፈው በኢራቅ ያለው ወቅታዊ ሁኔታ ለመንገደኞች…

ሩዋንዳ ከ3 ዓመታት በኋላ ከኡጋንዳ ጋር የሚያዋስናትን ድንበር ልትከፍት ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩዋንዳ ለ3 አመታት ዘግታው የነበረውን ከኡጋንዳ ጋር የሚያዋስናትን ድንበር ልትከፍት መሆኑን ገለጸች፡፡ ሩዋንዳ ከኡጋንዳ ጋር የሚያዋስናትን ድንበር መከፈቷ የተሰማው የኡጋንዳ ጦር አዛዥ ሌተናል ጀነራል ሙሁዚ ካይኔሩጋባ ወደ ሮዋንዳ…

ቻይና ኤል-ኤስ ኤ አር የተሰኘ ሳተላይት ወደ ህዋ አመጠቀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ቻይና ለመሬት ምርምር አገልግሎት የሚውል ኤል-ኤስ ኤ አር የተሰኘ ሳተላይት ወደ ህዋ ማምጠቋን አስታውቃለች። ሳተላይቱ ዛሬ ከቀኑ 7፡44 ላይ በሰሜን ምዕራብ ቻይና ከሚገኘው የጂዩኳን ሳተላይት ማዕከል ነው ወደ ጠፈር የተላከው፡፡ ይህ በአገሪቱ…

የቱርክ ዩክሬንንና ሩሲያን የማደራደር ፍላጎት በሁለቱም ወገኖች ዘንድ ተቀባይነት ማግኘቱን አንካራ ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩክሬንና ሩሲያ መካከል የተፈጠረውን ውጥረት ለማርገብ ቱርክ ያሳየችው የአደራዳሪነት ሚና በሁለቱም ወገኖች ዘንድ ተቀባይነት ማግኘቱን አንካራ ገለፀች። የቱርክ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን የተገኙበትና በወቅታዊ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ግኑኝነት…

ማሊ ዴንማርክ ወታደሮቿን ከሀገሯ በፍጥነት እንድታስወጣ ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ጥር 17፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ማሊ ከሰምምነት ውጭ በሀገሬ ሰፍረዋል ያለቻቸው የዴንማርክ ወታደሮች ከሀገር እንዲወጡ ጠየቀች። የማሊ ወታደራዊ መንግስት ዴንማርክ ያለስምምነት በሀገሪቱ ያሰፈረችውን ከ100 የሚልቁ ወታደሮችን እንድታስወጣ ነው የጠየቀው። የዴንማርክ ጦር በበኩሉ…

ሩሲያ “ሞስኮ በዩክሬን መፈንቅለ መንግስት እንዲካሄድ እያሴረች ነው” በሚል ብሪታኒያ ያወጣችውን ክስ አጣጣለች

አዲስ አበባ፣ጥር 15፣2014 (ኤፍ ቢሲ ) ሩሲያ በዩክሬን "ለሞስኮ ታዛዥ መንግስት ለመመስረት መፈንቅለ መንግስት እንዲፈፀም እያሴረች ነው" በሚል ብሪታኒያ የምታናፍሰውን መረጃ አጣጣለች። የብሪታንያ መንግስት በትላንትናዉ እለት በለቀቀው ጋዜጣዊ መግለጫ፥ "ሞስኮ በዩክሬን መፈንቅለ መንግስት…