Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ሃማስ የጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነትን የሚያደናቅፉ ጉዳዮችን ለመፍታት የቀረበውን ሃሳብ እንዲቀበል አሜሪካ አሳሰበች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃማስ የጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነትን የሚያደናቅፉ አለመግባባቶችን ለመፍታት የቀረበውን ሃሳብ እንዲቀበል አሜሪካ አሳስባለች፡፡
የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን በትናንትናው ዕለት ከእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ጋር…
ሞዛምቢክ የናካላን ወደብ ለማላዊ ለማከራየት ተስማማች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሞዛምቢክ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል የሚገኘውን የናካላ ወደብ፣ ወደብ አልባ ለሆነችው ጎረቤቷ ማላዊ ለማከራየት መስማማቷ ተገልጿል፡፡
የወደብ ኪራይ ስምምነቱን የሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት ፊሊፔ ኒዩሲ እና የማላዊ አቻቸው ላዛሩስ ቻክዌራ ተፈራርመዋል፡፡…
የቻይና እና የፊሊፒንስ መርከቦች በደቡብ ቻይና ባህር ላይ ተጋጩ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና እና የፊሊፒንስ መርከቦች ሁለቱ ሀገራት የይገባኛል ጥያቄ በሚያነሱበት የደቡብ ቻይና ባህር ላይ መጋጨታቸው ተነገረ፡፡
ሳቢና ሾል በተባለው የደቡብ ቻይና ባህር አካባቢ በተከሰተው የመርከቦች ግጭት ሁለቱ ሀገራት እርስ በርስ እየተወነጃጀሉ…
ዩክሬን የሩሲያን ስትራቴጂካዊ ድልድይ አወደመች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩክሬን ወደ ሩሲያ ኩርስክ ግዛት የምታደርገውን ግስጋሴ ቀጥላ በሳምንት ውስጥ ሁለተኛውን ስትራቴጂካዊ ድልድይ ማውደሟን አስታውቃለች፡፡
የዩክሬን ወታደሮች በዝቫኖ በሚገኘው በሴይም ወንዝ ድልድይ ላይ ጥቃት ሲፈጽሙ የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል ይፋ…
ዩክሬን በኩርስክ የኒውክሌር ማዕከል ላይ ጥቃት ከፈጸመች ከባድ አጸፋዊ ምላሽ ይጠብቃታል – ሩሲያ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩክሬን በኩርስክ የኒውክሌር ሃይል ማመንጫ ማዕከል ላይ ጥቃት ከሰነዘረች የሩሲያ ጦር አፋጣኝ አጸፋዊ እርምጃ እንደሚወስድ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስጠንቅቋል።
ዩክሬን ከቀናት በፊት ወደሩሲያ ግዛት ዘልቃ በመግባት ጥቃት እያደረሰች መሆኗን እና…
ዩክሬን “በሩሲያ ኩርስክ ግዛት ድል ቀናኝ” አለች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩክሬን ወታደሮች በሩሲያ ኩርስክ ግዛት አቋማቸውን እያጠናከሩና ድል እየተቀዳጁ መሆናቸውን የሀገሪቱ የጦር ኃይሎች አዛዥ ኦሌክሳንድር ሲርስኪ ተናገሩ፡፡
የዩክሬን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በበኩሉ ኪየቭ ከነሐሴ 6 ቀን 2024…
ዩክሬን ወደ ሩሲያ ድንበር ያደረገችው ግስጋሴ ዋሺንግተን ያልጠበቀችው እንደነበር ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩክሬን በሩሲያ ኩርስክ ግዛት ላይ ያደረሰችው ጥቃት በአካባቢው ያሳደረውን ተፅዕኖ እና የፕሬዚዳንት ቮሎዲሚር ዜሌንስኪን ድፍረት የተሞላበት እርምጃ በአሜሪካ ያልተጠበቀ መሆኑ ተነገረ።
የዩክሬን የሩሲያን ድንበር አልፋ በብዙ ኪሎሜትሮች መዝለቋን…
ደቡብ ኮሪያ ከሰሜን ኮሪያ ጋር ለመነጋገር ፍቃደኛ መሆኗን ገለጸች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኮሪያው ፕሬዚዳንት ዩን ሱክ ዮል ከሰሜን ኮሪያ ጋር ያለውን ውጥረት ለማርገብና የኢኮኖሚ ትብብርን ለመቀጠል የሚያስችሉ መንገዶችን የሚያከናውን አዲስ የሥራ ቡድን ለማቋቋም ሀሳብ አቅርበዋል።
አዲሱ የሥራ ቡድንም የቀጣናውን ውጥረት ማርገብን…
በመካከለኛና ምዕራብ አፍሪካ የጎርፍ አደጋ ከ700 ሺህ በላይ ሰዎችን ለችግር ዳረገ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሁኑ ጊዜ በመካከለኛና ምዕራብ አፍሪካ የተከሰተ የጎርፍ አደጋ ከ700 ሺህ በላይ ሰዎችን ለችግር ተጋላጭ ማድረጉን የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት (ኦቻ) ሪፖርት አመለከተ።
ይህ አሳሳቢ ሁኔታ የዝናብ ወቅት በገባ ሁለት…
የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ በአፍሪካ ድንገተኛ የህብረተሰብ ጤና አደጋ ተብሎ ታወጀ
አዲስ አበባ፣ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ማዕከል(ሲዲሲ) የዝንጀሮ ፈንጣጣ ተብሎ የሚጠራውን ተላላፊ በሽታ የአህጉሪቱ ድንገተኛ የህብረተሰብ ጤና አደጋ ሲል አውጇል።
አዋጁ መንግስታት ምላሻቸውን እንዲያስተባብሩ እና ጉዳት በደረሰባቸው አካባቢዎች የህክምና…