Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
እስራኤል በሁቲ አማጺያን ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል በሰሜናዊ የመን በሚንቀሳቀሱ የሁቲ አማጺያን ላይ የተቀናጀ የአየር ጥቃት መፈጸሟን አስታወቀች፡፡
ጥቃቱ አማጺያኑ ቀደም ሲል በቴል-አቪቭ የፈጸሙትን የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት ተከትሎ የተወሰደ አጸፋዊ እርምጃ ነው ተብሏል፡፡…
የአይቲ መቋረጥን ተከትሎ ከመረጃ ጠላፊዎች ተጠበቁ የሚሉ ማስጠንቀቂያዎች ከፍ እያሉ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትናንትናው ዕለት በዓለም ዙሪያ የጉዞ ቀውስ ያስከተለው የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መቆራረጥ አሁንም መጠነኛ መስተጓጎል መፍጠሩን ቀጥሏል።
ይሁንና ክስተቱን ተከትሎ መረጃ መጥለፍ የሚፈልጉ ወንጀለኞች ሊያስከትሉ ከሚችሉት ተጨማሪ አደጋ ራስን መጠበቅ…
አፍሪካ የ15 ሚሊየን መምህራን እጥረት አጋጥሟታል – ኅብረቱ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአኅጉሪቱ የ15 ሚሊየን መምህራን እጥረት ማጋጠሙን የአፍሪካ ኅብረት አስታውቋል፡፡
የአፍሪካ ኅብረት የትምህርት፣ የሣይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ኮሚሽነር መሐመድ ባልሆሲን በሰጡት መግለጫ፥ የመምህራን እጥረቱ በአኅጉሪቱ አሉታዊ ተጽዕኖ…
በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እክል የተለያዩ ተቋማት ስራቸው መደናቀፉ ተነገረ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ባጋጠመ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እክል የተለያዩ አየር መንገዶች፣ ባንኮችና መገናኛ ብዙሃን ስራቸው መደናቀፉን የቢቢሲ ዘገባ አመለከተ።
የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እክሉ በተለያዩ አየር መንገዶች በረራ እንዳይካሄድ ያስገደደ ሲሆን፤…
ሩሲያ በክሪሚያ ግዛት 33 የዩክሬን ድሮኖች መጣሏን አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በክሪሚያ ግዛት 33 የዩክሬን ድሮኖችን መትታ መጣሏን የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ሚኒስቴሩ እንዳስታወቀው÷ ድሮኖቹ የተመቱት በክሪሚያ ግዛት ወደ ጥቁር ባህር ሲንቀሳቀሱ የሩሲያ አየር ሀይል በፈጸመው ጥቃት ተመትተው ወድቀዋል፡፡…
ባይደን በኮቪድ -19 ተያዙ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በኮቪድ -19 መያዛቸው ተሰምቷል፡፡
ባይደን በለስቬጋስ ደጋፊዎቻቸውን ሲጎበኙ ባደረጉት ንግግር የኮቪድ-19 ዘመቻው እንዲቆም ቢያዙም ፥ ነጩ ቤተ-መንግስት በትናንትናው ምሽት ባይደን በኮቪድ -19 መያዛቸውን በይፋ…
የሁቲ አማፂያን በነዳጅ ጫኝ መርከብ ላይ ጥቃት ፈጸሙ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የየመን ሁቲ አማፂያን በቀይ ባሕር በምትተላለፍ ነዳጅ ጫኝ መርከብ ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን አስታውቀዋል፡፡
ፈጽመነዋል ያሉትን ጥቃት የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስልም ይፋ አድርገዋል፡፡
በምስሉ ላይ እንደሚታየው አንዲት ትንሽ ታንኳ ወደ ነዳጅ ጫኟ…
ሩሲያና ቻይና የጋራ ወታደራዊ ልምምድ ጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ቻይና በደቡብ ቻይና ባህር ወታደራዊ ልምምድ መጀመራቸውን የሩሲያ እና የቻይና መንግስት መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል፡፡
ሀገራቱ አሜሪካ በሁለቱም ላይ የጣለችውን ማዕቀብ ተከትሎ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ወታደራዊ እና የንግድ ግንኙነታቸውን…
ከግድያ ሙከራው በኋላ ትራምፕ በደጋፊዎቻቸው የጀግና አቀባበል ተደረገላቸው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሣምንቱ መጨረሻ በግድያ ሙከራ ከቆሰሉ በኋላ የቀኝ ጆሯቸው ታሽጎ ወደ ሪፐብሊካን ብሔራዊ ኮንቬንሽን አዳራሽ ሲገቡ የጀግና አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
መደበኛውን የሪፐብሊካኑ ፕሬዚዳንታዊ ዕጩነት በማሸነፍ…
በእድል ወይም በፈጣሪ ፍቃድ ተርፌያለሁ – ዶናልድ ትራምፕ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግድያ ሙከራ የተቃጣባቸው የአሜሪካ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በእድል ወይም በፈጣሪ ፍቃድ ልተርፍ ችያለሁ ሲሉ ገለጹ፡፡
ትራምፕ በመጪው ህዳር ለሚካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በፔንስልቬንያ የምርጫ ቅስቀሳ ሲያካሂዱ ነበር የግድያ ሙከራው…