Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

በአቶ አህመድ ሺዴ የተመራው ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ የዕዳ አያያዝ ሂደት ዙሪያ ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ የዕዳ አያያዝ ሂደት ዙሪያ ከEurobond Holders ጋር ተወያይቷል። የ2025 የዓለም ባንክ እና የዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋም የፀደይ ስብሰባ ላይ…

ኢትዮጵያና የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ በልማት ትብብር ላይ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ ምክትል ፕሬዝዳንት አምበሮይስ ፋዮሌ ጋር በልማትና ኢንቨስትመንት ትብብር ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል። የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እና ማህበራዊ እድገት…

ኢትዮጵያ በብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በብራዚል ሪዮ ዲ ጄኔሮ እየተካሄደ በሚገኘው የመጀመሪያው የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ በመድረኩ ኢትዮጵያን በመወከል የተገኙት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ባደረጉት ንግግር÷…

መንግስት በፈጠራና ክህሎት ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት በፈጠራ እና ክህሎት ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ የትምህርት፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ እንዲሁም የሥራና ክህሎት ሚኒስቴሮች ከአፍሪካ ብሬይንስ ጋር በመተባበር ያዘጋጁት…

የአዲስ አበባ ከተማ የ9 ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 በጀት ዓመት ያለፉት ዘጠኝ ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ÷በግምገማ መድረኩ ያለፉት 9 ወራት ስኬታማ ስራዎችን በመፈተሽ ጥንካሬዎችን አጠናክሮ…

አፍሪካን በሚመጥን ደረጃ ተባብረን እንሥራ- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ የተመሰረተበት 116ኛ ዓመት በዓል አስመልክቶ የሚካሄደው 5ኛው የምሥራቅ አፍሪካ የፖሊስ አዛዦች ኅብረት ድርጅት አባል ሀገራት የስፖርት ውድድር ተጀምሯል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ውድድሩን ማስጀመራቸውንና የአፍሪካውያን…

አቶ አህመድ ሺዴ ከአይ ኤም ኤፍ ምክትል ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ የተመራ ከፍተኛ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ከዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ምክትል ማኔጂንግ ዳይሬክተር ናይጄል ክላርክ ጋር ተወያይቷል። በኢትዮጵያ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ አፈጻጸም ላይ የተወያዩ…

10 ሺህ 600 ታጣቂዎች የመንግሥትን የሰላም ጥሪ መቀበላቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል 10 ሺህ 600 ታጣቂዎች የመንግሥትን የሰላም ጥሪ መቀበላቸውን የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ እሸቴ የሱፍ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ እንደ ኃላፊው ገለጻ፤ በተለያዩ አካባቢዎች በመንቀሳቀስ በዘረፋ እና ግድያ ተግባር ላይ የተሰማራውን…

አቶ አሕመድ ሺዴ ከአሜሪካ ግምጃ ቤት የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ የተመራ ልዑክ ከአሜሪካ ግምጃ ቤት ምክትል ፀሐፊ ኤሪክ ሜየር ጋር በተለያዩ የሁለትዮሽ እና ዓለምአቀፋዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርጓል፡፡ የአሜሪካ ግምጃ ቤት ምክትል ፀሐፊ ኤሪክ ሜየር፤ ኢትዮጵያ እያደረገች…

የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መነሻና መድረሻውን መስቀል ዐደባባይ ያደረገው የ2017 ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ተካሄደ፡፡ የሩጫ ውድድሩን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ሲሆን፤…