Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ለቀይ ባሕር ጥያቄ የሚሰጠው አሉታዊ ምላሽ የኢትዮጵያ እድገት ለእኛ ስጋት ነው ከሚል ይመነጫል

ለቀይ ባሕር ጥያቄ የሚሰጠው አሉታዊ ምላሽ የኢትዮጵያ እድገት ለእኛ ስጋት ነው ከሚል ይመነጫል - የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባሉ አቶ ከማል አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለቀይ ባሕር ጥያቄ ከኤርትራ በኩል የሚሰጠው አሉታዊ ምላሽ የኢትዮጵያ እድገት ለእኛ ስጋት ነው ከሚል…

የሀገራችንን ለውጥ የሚመራው የራሳችን ጽናት፣ ፈጠራ እና የሥራ ትጋት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እውነተኛውን የሀገራችን ለውጥ የሚመራው የራሳችን ጽናት፣ ፈጠራ እና የሥራ ትጋት ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት በምስራቅ ሸዋ ዞን በክረምት የስንዴ ምርት ሥራዎች የተገኘውን ውጤት የምርት…

ሀገር አቀፍ ምርጫው በተያዘለት የጊዜ ገደብ ይካሄዳል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ በተያዘለት የጊዜ ገደብ ይካሄዳል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት በተካሄደው 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ በሰጡት…

60 በመቶ የካንሰር ሕክምና ወጪ የሚሸፈነው በመንግሥት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 60 በመቶ የሚሆነው የካንሰር ሕክምና ወጪ የሚሸፈነው በመንግሥት ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ…

ማንም በጉልበት እኛን ማስገደድ አይችልም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንም በጉልበት እኛን ማስገደድ አይችልም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ በሰጡት ማብራሪያ÷ ሁሉም ሀገር ሃብቱ ይብዛም ይነስ…

በትግራይ ያሉ አካላት መንግስት የጦርነት ዓላማ እንደሌለው ተገንዝበው ወደ ሰላም ሊመጡ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል ያሉ አካላት የፌደራል መንግስት የጦርነት ዓላማ እንደሌለው በመገንዘብ ወደ ሰላም ሊመጡ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ…

ካልተደመርን በስተቀር የኢትዮጵያን ችግር ልንፈታ አንችልም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

ካልተደመርን በስተቀር የኢትዮጵያን ችግር ልንፈታ አንችልም - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ካልተደመርን በስተቀር የኢትዮጵያን ችግር ልንፈታ አንችልም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ6ኛው የሕዝብ…

ምክር ቤቱ የቀረበለትን የድጋፍ ሞሽን አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤቱ መስከረም 26 ቀን 2018 ዓ.ም በፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የቀረበውን የ2018 የመንግሥት የትኩረት አቅጣጫ የድጋፍ ሞሽን አጽድቋል። 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመኑ ዛሬ ጠቅላይ…

2ኛው ምዕራፍ የጋዝ ልማትና የነዳጅ ማጣሪያ ፕሮጀክቶች በ2 ዓመት ይጠናቀቃሉ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በቅርቡ የጀመረቻቸው 2ኛው ምዕራፍ የጋዝ ልማትና የነዳጅ ማጣሪያ ፕሮጀክቶች በ2 ዓመት ውስጥ ይጠናቀቃሉ አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ…

የኢትዮጵያን አቅም ላኪው ያውቀዋል ተላላኪው ግን ይጓጓል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን አቅም ላኪው ያውቀዋል ተላላኪው ግን ይጓጓል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በ6ኛ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሳላቸው…