አሰባሳቢ ትርክቶችን ይበልጥ ለማስረጽ የጋራ ማንነት ግንባታ ላይ በትኩረት መስራት ይገባል – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚዲያና የኮሙኒኬሸን ባለሙያዎች አሰባሳቢ ትርክቶችን ለማስረጽ በትኩረት መስራት ይጠበቅባቸዋል አሉ በብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)።
''የድህረ እውነት ዘመንን በእውቀትና በእውነት” በሚል መሪ…