Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የተባበሩት መንግስታት ዋና ጸሐፊ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ዋና ፀሐፊው ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አቀባበል…

ዓለም አቀፍ ፈተናዎችን ለመቋቋም አፍሪካዊ አንድነትን ማጠናከር አለብን – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2017(ኤፍ ኤም ሲ) እያጋጠሙ ያሉ ዘርፈ ብዙ ዓለም አቀፍ ፈተናዎችን ለመቋቋም አፍሪካዊ አንድነትን አጠናክረን መቀጠል አለብን ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴቲስ (ዶ/ር) ተናገሩ። በ46ኛው የአፍሪካ ሕብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብስባ ላይ…

የኢትዮጵያ የስንዴ ልማት ስኬት አፍሪካ በምግብ ራሷን እንደምትችል ማረጋገጫ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በስንዴ ልማት ያስመዘገበችው ስኬት አፍሪካ በምግብ ራሷን እንደምትችል ማረጋገጫ ነው ሲሉ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ። ዓለም አቀፍ የመስኖ ልማትና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ምርታማነት ጉባኤ በአዲስ አበባ…

46ኛው የአፍሪካ ኅብረት ሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 46ኛው የአፍሪካ ኅብረት ሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ስብሰባው "የማካካሻ ፍትሕ ለአፍሪካዊያንና ዘርዓ-አፍሪካዊያን” በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ በስብሰባው የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ…

የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔን በተሳካ ሁኔታ ለማስተናገድ ሁለንተናዊ ዝግጅት ተደርጓል- አገልግሎቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔን በተሳካ ሁኔታ ለማስተናገድ ሁለንተናዊ ዝግጅት መደረጉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ የተደረገውን ዝግጅት አስመልክቶ ያወጣው ወቅታዊ መግለጫ ሙሉ ቃል…

የሕብረቱ የመሪዎች ጉባዔ ተሳታፊዎች እንኳን ወደ ቤታችሁ በሰላም መጣችሁ – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) 38ኛውን የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ለገቡ እንግዶች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ፥ የአፍሪካ ሕብረት…

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ቁልፍ የኢኮኖሚ ችግሮችን መቅረፉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመንግስት ተግባራዊ የተደረገው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ቁልፍ የኢኮኖሚ ችግሮችን መቅረፉን የገንዘብ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የገንዘብ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የስራ አፈፃፀም ግምገማ ተካሂዷል፡፡ በግምገማው…

ጉባኤዎቹ በስኬት እንዲጠናቀቁ በቂ ዝግጅት ማድረጉን ጥምር ኃይሉ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 46ኛው የስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ በስኬት እንዲጠናቀቅ የፀጥታና ደኅንነት ጥምር ኃይል በቂ ዝግጅት አድርጎ ወደ ሥራ መግባቱን አስታውቋል። የፀጥታና ደኅንነት ጥምር ኃይል እስከአሁን…

የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ዋና ዳይሬክተር የኢትዮጵያን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራ አደነቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ዋና ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጆርጂዬቫ የኢትዮጵያ መንግስትን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራ አድንቀዋል፡፡ ክሪስታሊና ጆርጂዬቫ ከገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ፣ ከብሔራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምህረቱ እና…

የሕዝቡን ሰላም ለማረጋገጥ መከፈል ያለበትን መስዋዕትነት ሁሉ ለመክፈል ዝግጁ ነን – ሌ/ጀ ሹማ አብደታ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮማንዶ እና አየር ወለድ ዕዝ በተሰማራበት በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች እስካሁን ድረስ አባሉ እና አመራሩ ተቀናጅቶ በሰራው ስራ ከፍተኛ ውጤት መገኘቱን የዕዙ አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ሹማ አብደታ ተናግረዋል። ሌ/ጀ ሹማ አብደታ ከሬጅመንት…