ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከቬይትናም ፕሬዚዳንትና ከብሔራዊ ም/ ቤቱ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቬይትናም ፕሬዚዳንት ጄነራል ሉዎንግ ኩዎንግ እና ከብሔራዊ ምክር ቤቱ ፕሬዚዳንት ትራን ታንህ ማን ጋር ተወያይተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቬይትናም ሶሻሊስት ሪፐብሊክ የሚያደርጉት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት…