የሀገር ውስጥ ዜና አፈ-ጉባዔ ታገሰ ዜጎች ለሕገ-መንግሥቱ ተገዢ መሆን እንዳለባቸው አስገነዘቡ ዮሐንስ ደርበው Apr 4, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ዜጎች የሕጎች ሁሉ የበላይ ለሆነው ሕገ-መንግሥት ተገዢ ሊሆኑ እንደሚገባ አስገነዘቡ፡፡ "ሕገ-መንግሥትና ሕገ-መንግሥታዊነት በኢትዮጵያ" በሚል ርዕስ ሦስተኛው የፓርላማ ዜጎች ፎረም ተካሂዷል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ 240 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገ Hailemaryam Tegegn Apr 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ ለስድስት የልማት መርሃ ግብሮች የሚውል የ240 ሚሊየን ዩሮ (32 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር) ድጋፍ አደረገ፡፡ የድጋፍ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴና በኢትዮጵያ የህብረቱ ተወካይ አምባሳደር ሶፊ ኢመስበርገር…
የሀገር ውስጥ ዜና የዓለም ጂኦ ፖለቲካ ታሳቢ ያደረገና ለለውጥ የሚተጋ ወጣት አመራር ማፍራት ይገባል – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ Abiy Getahun Apr 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ተለዋዋጩን የዓለም ጂኦ ፖለቲካ ታሳቢ ያደረገ እና ለለውጥ የሚተጋ ወጣት አመራር ማፍራት ተቀዳሚ ተግባር ሊሆን እንደሚገባ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለፁ። በአዲስ አበባ ዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ በሚገኘው የፓን አፍሪካ ወጣቶች አመራር…
የሀገር ውስጥ ዜና በጣና ፎረም ዝግጅት ላይ ያተኮረ ውይይት በባህር ዳር ተካሄደ Hailemaryam Tegegn Apr 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ለጣና ፎረም እየተደረገ ያለውን ዝግጅት በተመለከተ ከአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ጋር በባህር ዳር ከተማ ተወያዩ፡፡ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት፤ የክልሉ መንግስት ለፎረሙ ያደረገውን…
የሀገር ውስጥ ዜና ሀገራዊ ለውጡ በሀገር ባለቤትነት ጉዳይ ላይ የጋራ አቋም መያዝ አስችሏል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) Hailemaryam Tegegn Apr 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ለውጡ የመሀልና የዳር የፖለቲካ እሳቤን በማክሰም በሀገር ባለቤትነት ጉዳይ ላይ የጋራ አቋም መያዝ አስችሏል ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ሀገራዊ ለውጡ እውን…
የሀገር ውስጥ ዜና 10ኛው የክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች ዋና ኦዲተሮች ውይይት በድሬደዋ እየተካሄደ ነው Mikias Ayele Apr 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 10ኛው የክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤቶች የምክክር እና የልምድ ልውውጥ መድረክ በድሬደዋ ከተማ እየተካሄደ ነው። የድሬደዋ አስተዳደር ዋና ኦዲተር ፋኪያ መሐመድ በዚህ ወቅት÷የጋራ ምክክሩ ደረጃውን የጠበቀ የኦዲት…
የሀገር ውስጥ ዜና ብልጽግና ፓርቲ ከተረጂነት እና ከልመና መውጣት አለብን ብሎ ያምናል – አቶ አደም ፋራህ abel neway Apr 2, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ኅብረ-ብሔራዊነት የተላበሰች ሀገር በመሆኗ ጠንካራ ሀገረ መንግሥት ለመመስረት ሁሉንም ማቀፍ እንደሚገባ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል…
የሀገር ውስጥ ዜና መጋቢት 24 ኢትዮጵያ ሁለት ታሪካዊ እጥፋቶችን የተጎናጸፈችበት ዕለት ነው- አቶ ርስቱ ይርዳው ዮሐንስ ደርበው Apr 2, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መጋቢት 24 ኢትዮጵያ ሁለት ታሪካዊ እጥፋቶችን የተጎናጸፈችበት ዕለት ነው ሲሉ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጀነራል ርስቱ ይርዳው ገለጹ፡፡ የአገልግሎቱ አመራሮችና ሠራተኞች ሀገራዊ ለውጡ ዕውን የሆነበትን ሰባተኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና ብልፅግና ፓርቲ የተጀመረውን ሀገራዊ እድገት ለማፋጠን እየሠራ መሆኑን ገለጸ abel neway Apr 2, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልፅግና ፓርቲ ውጤታማ የምዘና ሥርዓትን በመዘርጋት እንደ ሀገር የተጀመረውን እድገት ለማፋጠን እየሠራ መሆኑን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም…