የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደር ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Oct 11, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደር ሚሮስላቭ ኮሴክ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው አምባሳደር ምስጋኑ ሁለቱ ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ተጠቃሚ ሊያደርጋቸው ወደሚችል ጠንካራ አጋርነት ለማሳደግ…
የሀገር ውስጥ ዜና በዚህ ዓመት 200 ሺህ የሚደርሱ የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ማህበረሰቡ ለመቀላቀል ታቅዷል ተባለ ዮሐንስ ደርበው Oct 11, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 30 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚህ ዓመት 200 ሺህ የሚደርሱ የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ማህበረሰቡ ለመቀላቀል መታቀዱን የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ተሾመ ቶጋ ገለጹ። የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ተሾመ ቶጋ ከጥር 2015 ዓ.ም ጀምሮ ኮሚሽኑ የቀድሞ…
Uncategorized የኤድንበራ ሰፋኒት የሆኑት ግርማዊት ልዕልት በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ወቅት ዛሬ በቢሮዬ አግኝቼ በተለያዩ የልማት ጉዳዮች ላይ መክረናል። በሀገራችን ለሚያደርጉት… Meseret Awoke Oct 11, 2023 0
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ከዓለምአቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Oct 11, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኤሚ ኢ ፖፕ ጋር ተወያዩ፡፡ ኤሚ ኢ. ፖፕ የመጀመርያ የሥራ ጉብኝታቸውን በኢትዮጵያ አድርገዋል፡፡ ከጉብኝታቸው ከፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ጋር ባደረጉት…
የዜና ቪዲዮዎች ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በሀገር አቀፍ የቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ አውደ ርዕይ መክፈቻ ላይ ያደረጉት ንግግር Amare Asrat Oct 10, 2023 0 https://www.youtube.com/watch?v=UkjttjYgbZA
የዜና ቪዲዮዎች በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያመጣችው ሃናን ናጂ Amare Asrat Oct 10, 2023 0 https://www.youtube.com/watch?v=RIK0DP14R3A
የዜና ቪዲዮዎች እናቴ ባለጸጋ አድርጋኛለች- አርቲስት ሳሙኤል ተስፋዬ Amare Asrat Oct 10, 2023 0 https://www.youtube.com/watch?v=FcOUqhcSRik
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ እንዲያሳድግ ጠየቁ ዮሐንስ ደርበው Oct 10, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ እንዲያሳድግ ጠየቁ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኤሚ ኢ. ፖፕ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሁሉም ኢትዮጵያውያን ሀገራችሁ ያላትን ሃብት ማየት፣ ማውጣት፣ ማስተዋወቅና ማገልገል ይጠበቅባችኋል – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) Meseret Awoke Oct 10, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መሰከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁሉም ኢትዮጵያውያን ሀገራችሁ ያላትን ሃብት ማየት፣ ማውጣት፣ ማስተዋወቅ እና ማገልገል ይጠበቅባችኋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ሃሳብ፥ ብዙ ታሪክ፣ ቅርስ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እና ኖርዌይ የ25 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ሥምምነት ተፈራረሙ Alemayehu Geremew Oct 10, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኖርዌይ የ273 ሚሊየን የኖርዌይ ክሮነር ወይም ግምቱ (25 ሚሊየን ዶላር) የሚደርስ የድጋፍ ሥምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ሥምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው እና በኢትዮጵያ የኖርዌይ አምባሳደር ስቴዬን ክርስቴንሰን…