Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

በሐሰተኛ ደረሰኝ ከ30 ቢሊየን ብር በላይ በመሸጥ በከፍተኛ የማጭበረበር ወንጀል የተጠረጠረ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐሰተኛ የሽያጭ ደረሰኝ አዘጋጅቶ ለተለያዩ ነጋዴዎችና ድርጅቶች ከ30 ቢሊየን ብር በላይ በመሸጥ በከፍተኛ የማጭበረበር ወንጀል የተጠረጠረ ግለሰብ በአዲስ አበባ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ። ተጠርጣሪው አድራሻው…

4 ሺህ ከፍተኛ ተሿሚዎች፣ 215 ሺህ አመራሮችና ባለሙያዎች ሃብታቸውን አስመዝግበዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ4 ሺህ በላይ ከፍተኛ ተሿሚዎች እንዲሁም 215 ሺህ በላይ አመራሮችና ባለሙያዎች ሃብታቸውን እንዳስመዘገቡ የሥነ-ምግባር እና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የሃብት ማሳወቅና ምዝገባ አሰራር ሥርዓት የተመዝጋቢዎችን…

ኮንትሮባንድን ለመከላከል የተቋማት ቅንጅታዊ አሰራር ውጤት ማስመዝገቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮንትሮባንድ እና ሕገ-ወጥ ንግድን ለመከላከል በአምስት ተቋማት የተጀመረው ቅንጅታዊ አሰራር ውጤት ማስመዝግቡ ተገልጿል የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ካሳሁን ጎፌ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷ ኮንትሮባንድ በሀገራት…

ለአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖ ምላሽ ለመስጠት ዓለም አቀፍ ትብብር አስፈላጊ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖ ምላሽ ለመስጠት ዓለም አቀፍ ትብብር መጠናከር እንዳለበት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። 19ኛው የአፍሪካ የአካባቢ ጥበቃ የሚኒስትሮች መደበኛ ጉባኤ "የአፍሪካን የአካባቢ ችግሮች…

ለ2015/16 ምርት ዘመን የአፈር ማዳበሪያ ከውጭ የማጓጓዙ ሥራ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2015/16 ምርት ዘመን የአፈር ማዳበሪያ ከውጭ የማጓጓዙ ሥራ መጠናቀቁን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታውቋል፡ ኮርፖሬሽኑ ለምርት ዘመኑ ከውጭ የገዛው እና የመጨረሻው 500 ሺህ ኩንታል ዩሪያ በዛሬው ዕለት ጅቡቲ ወደብ መድረሱ…

 የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ በይፋ ስራውን ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ በይፋ ስራውን ጀመረ፡፡ ቦርዱ በዛሬው እለት ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጠቅላይ መምሪያ እዝ አባላት ጋር የተወያየ ሲሆን በቀጣይ ቀናትም የመስክ ምልከታ እንደሚያደርግ ገልጿል፡፡ በመድረኩም የአስቸኳይ…

የትኛውም ጥያቄ ምላሽ የሚያገኘው በግጭትና ሁከት ሳይሆን ለሰላም ቅድሚያ በመስጠት ነው – ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትኛውም ጥያቄ ምላሽ የሚያገኘው በግጭትና ሁከት ሳይሆን ለሰላም ቅድሚያ በመስጠት ነው ሲሉ በአማራ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የአስተዳደር ጉዳዮች ክላስተር አስተባባሪ ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር) ገለፁ። ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር) በአማራ ክልል…