Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ከኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ከ25 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ከ25 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ገለጸ፡፡ አገልግሎቱ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ለመሰብሰብ ካቀደው 27 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ውስጥ 25 ነጥብ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሶማሊያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አብሽር ኦማር ጃማ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ በኬንያ እየተካሄደ ከሚገኘው 43ተኛው የአፍሪካ ኀብረት የስራ አስፈፃሚ ስብሰባ ጎን ለጎን ነው የተደረገው፡፡…

የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በሐረር ከተማ ያስገነባው የዳቦና ዱቄት ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት በሐረር ከተማ ያስገነባው 7ኛው የዳቦና ዱቄት ፋብሪካ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ፡፡ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽታያቸውን ጨምሮ የሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሚስራ አብደላና የክልሉ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከፕሬዚዳንት ኤልሲሲ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በግብጽ ካይሮ ከፕሬዚዳንት አብዱልፈታሕ ኤልሲሲ ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው በኩል "በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ትብብር በሰፈነበት መንፈስ ውይይቶች አካሂደናል" ብለዋል።

አቶ ደመቀ መኮንን ኬንያ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ኬንያ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ፡፡ አቶ ደመቀ ነገ እና ከነገ በስቲያ በሚካሄደው 43ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አሥፈጻሚ ምክር ቤት ስብስባ…

የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር አስደናቂ እና ለበለጠ ሥራ የሚያነሳሳ ነው – የጀርመን ልዩ መልዕክተኛ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር አስደናቂ እና ለበለጠ ሥራ የሚያነሳሳ ፕሮጀክት መሆኑን በጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የዓለም አቀፉ የአየር ንብረት ለውጥ የማሻሻያ ትግበራ ልዩ መልዕክተኛ ጄኒፈር ሊ ሞርጋን ገለጹ፡፡ ልዩ…

ኢትዮጵያ እና ካሜሩን ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከካሜሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሌጄዩን ምቤላ ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ ነገ መካሄድ ከሚጀመረው 43ኛው የአፍሪካ ኀብረት የስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት ስብሰባ በፊት የተደረገ መሆኑ…

በቻይና የኢትዮጵያ የቡና ገበያ እያደገ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የኢትዮጵያን ቡና ለመግዛት ያለው ፍላጎት እያደገ መምጣቱ ተገለጸ፡፡ በቻይና የኢትዮጵያን ቡና ከሌሎቹ ሀገራት ይልቅ መርጠው የሚጠጡ ሰዎች ቁጥር ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ መምጣቱን ሺንዋ ዘግቧል፡፡ በቻይና ከባለፉት አምስት እና አሥርት…

ሩሲያ ከኢትዮጵያ ጋር በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ መስኮች በትብብር ለመሥራት ቁርጠኛ ናት – ሴናተር ኢጎር ሞሮዞቭ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ከኢትዮጵያ ጋር በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ መስኮች በትብብር ለመሥራት ቁርጠኛ መሆኗን የሩሲያ-አፍሪካ የኢኮኖሚ ትብብር ኮሚቴ ሰብሳቢ ሴናተር ኢጎር ሞሮዞቭ ገለጹ፡፡ ሁለተኛው የሩሲያ-አፍሪካ የኢኮኖሚ ጉባዔ ቅድመ ውይይት የሩሲያ ከፍተኛ የመንግስት…

ኢትዮጵያ ከኮሪያ ጋር በመተባበር የ“ስማርት ሲቲ” ፕሮጀክት በኢትዮጵያ ዕውን ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ“ስማርት ሲቲ” ፕሮጀክት በኢትዮጵያ ለማስጀመር የሚያስችል የቅድመ-ዝግጅት ሥምምነት ላይ ተደረሰ፡፡ የሦስትዮሽ የቅድመ-ዝግጅት የሥምምነት ፊርማቸውን ያኖሩት የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ፣ የኮሪያ መንግስት የፕሮጀክት ኮንሰርቲየም እና…