Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የግብርናው ዘርፍ ለኢኮኖሚ ዕድገት ያለውን ከፍተኛ ሚና ታሳቢ ያደረገ የፋይናንስ አቅርቦት ሊኖር ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርናው ዘርፍ ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ ዕድገት ያለውን ከፍተኛ ሚና ታሳቢ ያደረገ የፋይናንስ አቅርቦት ሊኖር እንደሚገባ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)ገለፁ። ግብርና ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ግብርና ትራስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት እና…

የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ በሶዶ ከተማ የሕዝበ ውሳኔ ድምጽ አሰጣጥ ሒደትን ጎበኙ 

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ በወላይታ ሶዶ ምርጫ ጣቢያዎች የሕዝበ ውሳኔ ድምጽ አሰጣጥ ሒደትን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡ በወላይታ ዞን ሁለተኛው ዙር ሕዝበ ውሳኔ ምርጫ በተለያዩ ምርጫ ጣቢያዎች ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ እየተካሄደ…

በፌደራልና በክልል መንግስታት መካከል ግንኙነት ማጠናከር ችላ የሚባል ጉዳይ አይደለም – አቶ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ሰኔ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌደራልና በክልል መንግስታት እንዲሁም በራሳቸው በክልሎች መካከል የሚደረገውን የመንግስታት ግንኙነት ማጠናከር በሀገራችን ነባራዊ ሁኔታ ችላ የሚባል ጉዳይ አይደለም ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ተናገሩ፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት…

መንግሥት ስለሰላም አብዝቶ የሚናገረው የሁሉም ነገራችን መሰረት በመሆኑ ነው – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት ስለሰላም አብዝቶ የሚናገረው እና በተግባርም የሙሉ ጊዜ ሥራ አድርጎ የሚሰራው ሰላም የሁሉም ነገራችን መሰረት በመሆኑ ነው ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) በማኅበራዊ ትስስር…

የፊታችን ሰኞ በዎላይታ ዞን የሕዝበ ውሣኔ ምርጫ ድምፅ የመስጠት ሂደት ይከናወናል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዎላይታ ዞን የፊታችን ሰኞ ሰኔ 12 ቀን 2015 ዓ. ም. የሕዝበ ውሣኔ ምርጫ ድምፅ የመስጠት ሂደትን እንደሚያስፈጽም አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰኔ 12 ቀን 2015 ዓ.ም. በዎላይታ ዞን…

የመንግስታት ግንኙነት የጋራ የምክክር መድረክ የፊታችን ሰኞ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስታት ግንኙነት የጋራ የምክክር መድረክ በፌዴሬሽን ምክር ቤት አዘጋጅነት ከነገ በስቲያ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ተገለጸ። የምክር ቤቱ ጽህፈት ቤት የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ተረፈ በዳዳ እንደገለጹት ÷መድረኩ የኢትዮጵያ…

28ኛው የኢትዮጵያ ሜዲካል ላቦራቶሪ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 28ኛው የኢትዮጵያ ሜዲካል ላቦራቶሪ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ ማህበሩ ከተመሰረተ ጊዜ ጀምሮ ሙያውን ለማሳደግና ለማሻሻል እየሰራ መሆኑ በመድረኩ ተገልጿል፡፡ ለሁለት ቀናት የሚቆየው ጉባዔው÷ የሕክምና ላቦራቶሪ ፖሊሲ ልማትና ትግበራ፣…