በመስጅዶች እያጋጠሙ ያሉ ግጭቶችን ለመፍታት ተቀራርቦ መነጋገር አማራጭ የሌለው መፍትሄ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር አቶ ብናልፍ አንዷለም በፌዴራል እስልምና ጠቅላይ ምክር ቤት አማካኝነት ከተቋቋመ ኮሚቴ ጋር ተወያይተዋል።
ውይይቱ በቅርቡ በአንዳንድ አካባቢዎች መስጅድ ፈርሷል በሚል የተፈጠረውን ችግር ከሚመለከተው አካል ጋር ተቀራርቦ በመነጋገር…