Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

“ሰላም እንደ ጦርነት ነው፤ ጀግንነት ይፈልጋል፤ ከጦርነት ያልተናነሰ ሥራ፣ ድካም ይጠይቃል” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሰላም ከእኛ ይቅር በሚል አብረን እንትጋ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ እየሰጡ ነው፡፡ ሰላምን በሚመለከት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ የመንግስትን የስድስት ወራት ሪፖርት ለምክር ቤቱ ያቀርባሉ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው ዕለት የመንግስትን የስድስት ወራት አፈጻጸም ሪፖርት ለኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያቀርባሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሚያቀርቡት ሪፖርት ከምክር ቤቱ አባላት ለሚነሱ የተለያዩ ወቅታዊና ሀገራዊ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከዓለም አቀፉ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ተቋም ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከዓለም አቀፉ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ተቋም ፕሬዚዳንት ዊቶልድ ባንካ ጋር ተወያዩ። ሚኒስትሩ ስፖርት የዲፕሎማሲ አንዱ መሳሪያ እንደሆነ በመግለጽ በሀገራት መካከል ትብብር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በነገው ዕለት የመንግስትን የስድስት ወር ሪፖርት ለምክር ቤቱ ያቀርባሉ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በነገው ዕለት የመንግስትን የስድስት ወር አፈጻጸም ሪፖርት ለኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያቀርባሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሚያቀርቡት ሪፖርት ከምክር ቤቱ አባላት ለሚነሱ የተለያዩ ወቅታዊና ሀገራዊ ጥያቄዎች…

እስካሁን በሰሜን ኢትዮጵያ ችግር ውስጥ ለሚገኙ ዜጎች 282 ሺህ 934 ሜትሪክ ቶን የሰብዓዊ እርዳታ ተሰራጭቷል -ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ካለፈው ጥቅምት ወር 2015 ዓ.ም ጀምሮ እስካሁን በሰሜን ኢትዮጵያ እርዳታ ለሚፈልጉ ዜጎች 282 ሺህ 934 ሜትሪክ ቶን የሰብዓዊ እርዳታ ምግብ መሰራጨቱን የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡   የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት…

በቀጣይ እንደመሪ ፓርቲ ነፃነትን በአግባቡ መጠቀምና ማስተዳደር ላይ መስራት ይገባል- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ ዋናው የቤት ስራችን እንደመሪ ፓርቲ ነፃነትን በአግባቡ መጠቀምና ማስተዳደር ላይ መስራት ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ተናገሩ፡፡ "ድሎችን ማፅናትና ፈተናዎችን መሻገር" በሚል መሪ ሐሳብ ለሦስት ቀናት ሲካሄድ…