ምክር ቤቱ የውክልና ስራው ላይ ትኩረት ሰጥቶ በመሥራት የሕዝብ ድምፅ እንዲሰማ ይሰራል- አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በህገ መንግስቱ ከተሰጡት ተግባራት አንዱ የሆነውን የውክልና ስራ የሕዝብ ድምፅ እንዲሰማ በትኩረት እየሠራ እንደሚገኝ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ገለጹ፡፡
የምክር ቤቱ አባላት ከመረጣቸው ሕዝብ…