Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

በትጋት፣ በትዕግሥትና ብሔራዊ ሕጎችን በማክበር የጋራ ጥረታችን ታክሎበት ከድህነት ነጻ የሆነች ሀገር መፍጠር እንችላለን – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትጋት፣ በትዕግሥት እና ብሔራዊ ሕጎችን በማክበር የጋራ ጥረታችን ታክሎበት ከድህነት ነጻ የሆነች ሀገር መፍጠር እንችላለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በገቢዎች ሚኒስቴር እና ጉምሩክ ኮሚሽን የተዘጋጀውን…

የዓድዋ ድል ለፓንአፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ ዋና መሰረት ነው – ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል ለፓንአፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ ዋና መሰረት ነው ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በመስቀል አደባባይ እየተካሄደ ባለው የዓድዋ ድል በዓል አከባበር ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር የዓድዋ…

127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በዛሬው ዕለት በተለያዩ መርሐ ግብሮች ይከበራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በዛሬው ዕለት በተለያዩ መርሐ ግብሮች በመላው ኢትዮጵያ ተከብሮ ይውላል፡፡ የዓድዋ ድል በዓል የዓድዋ ከተማን ጨምሮ በአዲስ አበባ እና በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች ለሀገር የተዋደቁ ጀግኖችን እና ድሉን በሚዘክሩ መርሐ…

የዓድዋን ድል ከፍ አድርገን  እንድናከብረው የሚያደርገን  ዋነኛው ምክንያት ድሉ የሁላችንም በመሆኑ ነው –  ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋን ድል ከፍ አድርገን እንድናከብረው የሚያደርጉን ብዙ ምክንያቶች ቢኖሩም ዋነኛው ምክንያት ድሉ የሁላችንም በመሆኑ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለ127ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን…

የኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች በመልካም አስተዳደር እና በልማት ጉዳዮች በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ እና የአማራ ክልሎች በጋራ ለመስራት ምክክር ማድረጋቸውን አስታወቁ። የኦሮሚያ ክልል የኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ሃይሉ አዱኛ እና የአማራ ክልል የኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ መግለጫ ሰጥተዋል። የሁለቱ ክልል…

እንግሊዝና ዴንማርክ የቀድሞ ተዋጊዎችን መልሶ ለማቋቋም የሚከናወነውን ስራ እንደሚደግፉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ በኢትዮጵያ ከዴንማርክ አምባሳደር ኪራ ስሚዝ ሲንድቢየርግ እና ከእንግሊዝ የልማት ትብብር ዳይሬክተር ፓውል ዋልተር ጋር ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደር ተሾመ÷ በኮሚሽኑ ዓላማዎች፣ ፕሮግራም…